ዜና
Saturday, 30 November 2013 10:38
ሞባይሌ ተወስዶብኛል በሚል የመግደል ሙከራ የፈፀመው 20 አመት ተፈረደበት
Written by አለማየሁ አንበሴ
ሞባይሌን ወስዶብኛል፤ ይመልስልኝ በሚል ሠበብ፣ የጁስ ቤት ሠራተኛ የሆነውን ግለሠብ በገጀራ በመምታት በጥርሡ እና በአፍንጫው ላይ ከፍተኛ ጉዳት ያደረሠው ኢዮብ አድነው የተባለ ተከሣሽ፤ ጥፋተኛ ሆኖ በመገኘቱ የ20 አመት ፅኑ እስራት ተፈርዶበታል፡፡ በሌለበት የተከሠሠው አቶ ኢዮብ፤ የግል ተበዳይን ለመግደል አስቦ መስከረም…
Read 2163 times
Published in
ዜና
ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ላይ በደረሰው ስቃይ ዙሪያ ተቃዋሚ ፓርቲዎች የመንግስትን ድክመት መተቸታቸው የሚታወቅ ሲሆን፤ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሐኖም በበኩላቸው፤ ዜጐቻችንን ለማዳንና ወደ አገር ቤት ለመመለስ እየተረባረብን ነው በማለት ጉዳዩ የፖለቲካ መጠቀሚያ መሆን እንደሌለበት ተናገሩ፡፡ ህገወጥ ደላሎች እንደ አሸን በመፍላታቸውና…
Read 3012 times
Published in
ዜና
“ቤቱ የዘገየው በትራንስፎርመር ችግር ነው” ዩኒቨርሲቲው ባህርዳር ዩኒቨርሲቲ ከሁለት ዓመታት በፊት በ156 ሚሊዮን ብር ለመምህራን የገዛቸውን መኖሪያ ቤቶች በወቅቱ ባለማስረከቡ መምህራኑን ከማስቆጣቱ በተጨማሪ ኪሳራ እየደረሰበት ነው፡፡ የዩኒቨርስቲው ስትራቴጂክ ኢንፎርሜሽንና ኮሙዩኒኬሽን ም/ፕሬዚዳንት አቶ ሞላ አባቡ በበኩላቸው፤ በከተማው የኤሌክትሪክ ትራንስፎርመር ችግር ስለነበረ…
Read 3996 times
Published in
ዜና
ዳሽን ባንክ መቄዶንያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ሕሙማን መርጃ ማዕከልን “የዓመቱ ብቸኛው ምርጥ ግብረ ሰናይ ድርጅት” አድርጐ በመምረጥ፣ የ500ሺህ ብር ሽልማት ሰጠ፡፡ ባንኩ፤ ማዕከሉ የሚያበረክተውን ማኅበራዊና ሰብአዊ አስተዋጽኦ በጥልቀት በማጤን፣ ማኅበራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት፣ የተጠቀሰውን ገንዘብ እንዳበረከተ ገልጿል፡፡ አምናም ባንኩ ለ“መቄዶንያ” 200ሺ ብር…
Read 1923 times
Published in
ዜና
በፌደራሉ የስነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን አቃቤ ህግ ከሌሎች ባለስልጣናትና ባለሃብቶች ጋር በመጀመሪያ ተጠሪነት በሶስት መዝገቦች የተከሰሱት አቶ መላኩ ፈንታ ከሚኒስትርነታቸው ጋር ተያይዞ ለተነሣው ጥያቄ ፍርድ ቤቱ ረቡዕ እለት የህገ መንግስት ትርጉም ያስፈልገዋል ሲል ብይን ሠጥቷል፡፡ ቀደም ሲል ሠኞ ህዳር…
Read 2821 times
Published in
ዜና
የሽብርተኝነት ክስ ቀርቦበት የእድሜ ልክ እስራት የተፈረደበት የአንድነት ፓርቲ አመራር አንዷለም አራጌ፤ በቃሊቲ ማረሚያ ቤት ውስጥ የፃፈው “ያልተሄደበት መንገድ” የተሰኘ መጽሐፍ መታተሙ የሚታወቅ ሲሆን፤ ነገ በአንድነት ፓርቲ ጽ/ቤት እንደሚመረቅ ፓርቲው አስታወቀ፡፡ የአንዷለም አራጌ ባለቤትን ጨምሮ የፖለቲካ እስረኛ ቤተሰቦች በምረቃው ላይ…
Read 2378 times
Published in
ዜና