ዜና

Rate this item
(1 Vote)
መቀመጫውን በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ያደረገው በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ በይፋዊ የማህበራዊ ትስስር ገፁ ርዕሰ መዲናይቱን አዲስ አበባን ፊንፊኔ ሲል መጥራቱን ሃያሁለት የሲቪክ ማህበራት ድርጅቶች ተቃወሙት። ማህበራቱ ተቃውሞአቸውን በመግለፅ ለአሜሪካው የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ቢሊንከን ደብዳቤ ልከዋል።ኤምባሲው የሚሰጣቸውን የቪዛና ሌሎች አገልግሎቶችን…
Rate this item
(0 votes)
 የሕብረት ባንክ 25ኛ ዓመት የብር ኢዮቤልዮ ክብረ በዓል ከሕዳር 11 ቀን 2016 ዓ/ም ጀምሮ በተለያዩ ዝግጅቶች እያከበረ ነው። የዚሁ በዓል አካል የሆነው የእውቅናና የድጋፍ መርሀ-ግብርም ተከናውኗል፡፡ባንኩ ከተመሰረተበት ጊዜ ጀምሮ በዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢነት እናበዋና ስራ አስፈጻሚነት ያገለገሉ እንዲሁም አሁን በማገልገል ላይ…
Rate this item
(3 votes)
• ማዕከሉ በ25 ሚ. ብር ወጪ የማስፋፊያ ስራዎችን ማከናወኑን ገለጸ 33ኛው የገና የንግድ ትርዒት ፣ ባዛርና ፌስቲቫል ከታህሳስ 6 - 27 ቀን 2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል እንደሚካሄድ ተገለጸ፡፡የፌስቲቫሉ አዘጋጅ ሴንቸሪ ፕሮሞሽንና ኤቨንትስ በዛሬው ዕለት ረፋዱ ላይ በአዲስ አበባ…
Rate this item
(2 votes)
ኢትዮ ቴሌኮም የአምስተኛው ትውልድ (5ጂ) የሞባይልአገልግሎትን በጅግጅጋ ከተማ በይፋ ገበያ ላይ አዋለኢትዮ ቴሌኮም በዛሬው ዕለት፣ ከዚህ በፊት በአዲስ አበባና አዳማ በይፋ ለአገልግሎት ያበቃውን የዘመናችንን የመጨረሻ የ5ኛ ትውልድ የሞባይል አገልግሎት፤ በምስራቅ ምስራቅ ሪጂን፣ በጅግጅጋ ከተማ በመዘርጋት በይፋ ገበያ ላይ ማዋሉን አስታውቋል፡፡በዚህም…
Rate this item
(0 votes)
*ማህበሩ የቱሪዝም ሚዲያ ለማቋቋም የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርሟልየኢትዮጵያ ቱሪዝምና ሆቴሎች ማርኬት ማህበር፣ አርቲስት ምህረት ታደሰን የቱሪዝም አምባሳደር አድርጎ የሾመ ሲሆን፤ ማህበሩ በዛሬው ዕለት ረፋዱ ላይ በስካይ ላይት ሆቴል ከአርቲስቷ ጋር የስምምነት ሰነድ ተፈራርሟል፡፡ የማህበሩ ፕሬዚዳንት አቶ ጌታሁን አለሙ በፊርማ ሥነስርዓቱ ላይ…
Rate this item
(2 votes)
ድርድሩ ያለ ስምምነት መጠናቀቁ የአካባቢውን ሰላም ይበልጥ ያደፈርሰዋል ተብሏልበመንግሥትና ራሱን የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት (ኦነስ ) ብሎ በሚጠራው ታጣቂ ቡድን መካከል በታንዛኒያ ዳሬሰላም ከተማ ለቀናት ሲካሄድ የሰነበተው የሠላም ድርድር፤ ያለ ሥምምነት መቋጨቱ በእጅጉ እንዳሳዘናቸውና ተስፋ እንዳስቆረጣቸው የአምቦ ከተማና የምስራቅ ወለጋ ዞን…
Page 10 of 434