ዜና
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዕድሜያቸው 18 ዓመት የሞላቸውና የከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ያጠናቀቁ ተማሪዎች ወታደራዊ ስልጠና ወስደው ለሁለት ዓመት ብሔራዊ አገልግሎት እንዲሰጡ የሚያስገድደውን አዲስ አዋጅ አፀደቀ፡፡ምክር ቤቱ ከትናንት በስቲያ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ፣ መንግስት አዘጋጅቶ ያቀረበውን የተሻሻለ የመከላከያ ሰራዊት ረቂቅ አዋጅ…
Read 2975 times
Published in
ዜና
“ማር ሲሰፍሩ፤ማር ይናገሩ” ከ2010 ጀምሮ ኦርጋኒክ ማርና ሰም በከፍተኛ የጥራት ደረጃ ለአሜሪካ፣ አውሮፓና ጃፓን ገበያዎች ሲያቀርብ የቆየው ግሪን ፌስ ትሬዲንግ ኃ.የተ.ግ.ማህበር፤አሁን ደግሞ ኦርጋኒክ ማርና ሰም ለአገር ውስጥ ገበያ ማቅረብ መጀመሩን አስታወቀ፡፡ድርጅቱ ሀሙስ ሚያዚያ 19 ቀን 2015 ዓ.ም ከ8፡30 ጀምሮ በኢሊሊ…
Read 1404 times
Published in
ዜና
በቢዝነስና ቴክኖሎጂ የትምህርት ዘርፎች ላይ አተኩሮ የሚሰራው ሲልከን ቫሊ ኮሌጅ፤ የመጀመሪያውን የጥናትና ምርምር ጉባኤ፣ ትላንት ካዛንቺስ በሚገኘው ነጋ ሲሳ ቲሞል የኢንተርፕረነር ልማት ኢንስቲትዩት አዳራሽ አካሄደ።ለጉባኤው ከ30 በላይ የሚሆኑ የጥንት ወረቀቶች ለውድድር ቀርበው የነበረ ሲሆን፤ በዕለቱ የተመረጡት ሰባት የጥናት ወረቀቶች መቅረባቸውን…
Read 923 times
Published in
ዜና
ኢቲኬር የግማሽ ቀን አውደ ጥናት በጌትፋም ሆቴል አካሂዷል ኢቲኬር የውበት መጠበቂያ ምርቶች ሽያጭ ኃ.የተ.የግ.ማህበር፣ “የቀጥተኛ ሽያጭ ገበያ ሥርዓትና ህገወጥ ፒራሚዳዊ አሰራር ሥልት በኢትዮጵያ የህግ ማዕቀፍ አጠቃላይ ዕይታ” በሚል ርዕስ፣ ባለፈው ሰኞ፣የግማሽ ቀን አውደ ጥናት በጌትፋም ሆቴል አካሂዷል፡፡የአውደ ጥናቱ ዓላማ፣ በቀጥተኛ…
Read 1146 times
Published in
ዜና
“የዲጂታል ግብይቱ አማራጭ የግብይት መንገድ እንጂ ብቸኛው መንገድ ሊሆን አይገባም” ተጠቃሚዎች “የነዳጅ ዓይነት ስርዓቱ በሂደት ተግባራዊ መደረግ ነበረበት፡፡” የነዳጅ ማደያ ሰራተኞች “አዲስ ነገር ከሚፈጥረው ግርታ ውጪ ምንም የታየ ነገር የለም፡፡” ኢትዮ ቴሌኮም ከሰኞ ሚያዝያ 16 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ በአዲስ…
Read 1097 times
Published in
ዜና
ኢቲኬር የውበት መጠበቂያ ምርቶች ሽያጭ ኃ.የተ.የግ.ማህበር፣ "የቀጥተኛ ሽያጭ ገበያ ሥርዓትና ህገወጥ ፒራሚዳዊ አሰራር ሥልት በኢትዮጵያ የህግ ማዕቀፍ አጠቃላይ ዕይታ" በሚል ርዕስ፣ በዛሬው ዕለት ለግማሽ ቀን የዘለቀ አውደ ጥናት በጌትፋም ሆቴል አካሄደ፡፡የአውደ ጥናቱ ዓላማ፣ በቀጥተኛ ሽያጭ ገበያ ሥርዓትና ህገወጥ ፒራሚዳዊ አሰራር…
Read 1242 times
Published in
ዜና