ዜና
በሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎች ካርቱምን ለቀው እየወጡ ነውአገራት ዜጎቻቸውን ከመዲናዋ ለማስወጣት እየሞከሩ ነውበሱዳን ባለፈው ቅዳሜ በአገሪቱ መደበኛ ጦር ሰራዊት እና በፈጥኖ ደራሽ ልዩ ሃይሉ መካከል የተቀሰቀሰው ግጭት እስከ ሳምንቱ መጨረሻ ድረስ ተባብሶ የቀጠለ ሲሆን፤ በሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎች ጦርነቱን ሽሽት መዲናዋን ለቀው…
Read 1357 times
Published in
ዜና
“ማንኛውም ሰው ንጹህ ውሃ በነጻ መውሰድ ይችላል” ይላል የሆቴሉ የውሃ ቧንቧ ላይ ተለጥፎ ያየነው ማስታወቂያ ። ሆቴሉ በራሱ ወጪ አስቆፍሮ ያወጣውንና ለሆቴሉ አገልግሎት የሚጠቀምበትን የከርሠ ምድር ውሃ የአካባቢው ማህበረሰብ ለ 24 ሰዓት እንዲጠቀምበት ፈቅዷል ።በደቡብ አፍሪካ በስደት የቆዩት ወ/ሮ ህይወት…
Read 1806 times
Published in
ዜና
“ዘንድሮ ገበያውን እንደ ጦር ሜዳ ፈራነው......”የበግ፣ የፍየልና የበሬ ዋጋ ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ አሻቅቧል በአብዛኛዎቹ የከተማችን የእርድ እንስሳት መሸጫ ቦታዎች ላይ ከዚህ ቀደም የተለመደው አይነት የሻጭና ገዥ ክርክርና ግብይት አይታይም። ለዚህም ምክንያቱ የእርድ እንስሳቱ ዋጋ ከዚህ በፊት ባልታየ ሁኔታ በከፍተኛ መጠን…
Read 2133 times
Published in
ዜና
Saturday, 15 April 2023 20:12
የክልል ልዩ ሃይሎችን የማደራጀቱ ውሳኔ ዜጎችን አደጋ ላይ በማይጥል ሁኔታ እንዲከናወን ኢሰመኮ አሳሰበ
Written by መታሰቢያ ካሳዬ
መንግስት የክልል ልዩ ሃይሎችን በፌደራልና በክልል መደበኛ የጸጥታ ሃይሎች ውስጥ እንዲካተቱ በማድረግ መልሶ ለማደራጀት ሰሞኑን ያሳለፈውን ውሳኔ ተከትሎ ለተግባራዊነቱ እንቅስቃሴ በጀመረባቸው አንዳንድ የአማራ ክልል አካባቢዎች በተፈጠሩ ግጭቶች የሰው ህይወት ማለፉ እጅግ እንዳሳሰበውና መንግስት የክልል ልዩ ሃይሎችን መልሶ የማደራጀት ውሳኔውን ዜጎችን…
Read 1541 times
Published in
ዜና
ከ300 ሚሊዮን ብር በላይ የተፈረመ ካፒታል አግኝቷልበምስረታ ላይ የሚገኘው አዋጭ ኢንሹራንስ ከሦስት ወር በኋላ በሀምሌ 2015 ዓ.ም መደበኛ የኢንሹራንስ አገልግሎት መስጠት እንደሚጀምር አስታወቀ፡፡ ኢንሹራንስ ኩባንያው ይህን የገለፀው የዛሬ ሳምንት በኢንተርሌግዠሪ ሆቴል የፈራሚዎች መስራች ጉባውን ባካሄደበት ወቅት ነው፡፡ የኢንሹራንስ ኩባንያው ለምስረታ…
Read 1627 times
Published in
ዜና
የመጀመሪያው ዙር የሲሚንቶ ፋብሪካ ግንባታ ስምምነት ተፈጽሟልበድሬዳዋ ከተማ የኖራ፣ የሲሚንቶና የብረት ፋብሪካዎችን ያካተተ የመልካ ጀብዱ ኢንዱስትሪያል ፓርክ በ540 ሚሊዮን ዶላር ወጪ ሊገነባ መሆኑ ተገለጸ።ግንባታውን የሚያከናውነው የቻይናው ሲኖማ ኢንተርናሽናል ኢንጂነሪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ኩባንያ ነው። በ106 ሄክታር መሬት ላይ የሚገነባውን የመልካ…
Read 1412 times
Published in
ዜና