ዜና
ኢራፓ “ስርአቱ ይስተካከል እንጂ ሹመቱን አልቃወምም” ብሏልበቅርቡ በአገሪቱ ጠ/ሚኒስትር በአቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በፓርላማ ቀርቦ የፀደቀው የሁለት ምክትል ጠ/ሚኒስትሮች ሹመት ህገመንግስቱን የሚፃረር ነው ሲሉ በአዳማ ከተማ ፔቲሽን ተፈራርመው ለምርጫ ቦርድ ጥያቄዎቻቸውን ያቀረቡ 33 ፓርቲዎች ተቃወሙ፡፡ ኢራፓ በበኩሉ የኢህአዴግ ስርዓት ይስተካከል እንጂ…
Read 2431 times
Published in
ዜና
Saturday, 08 December 2012 11:05
የአቶ ጁነዲን ሳዶ ባለቤትና ሌሎች 28 ተከሳሾች ጉዳይ ለብይን በድጋሚ ተቀጠረ
Written by መታሰቢያ ካሳዬ
ህገመንግስቱንና ህገመንግሥታዊ ሥርዓቱን በህገወጥ መንገድ ለማፈራረስ ሙከራ ሲያደርጉ ተይዘዋል በሚል ወንጀል ተጠርጥረው በእስር ላይ የሚገኙት የአቶ ጁነዲን ሳዶ ባለቤት ወ/ሮ ሐቢባ መሐመድና ሌሎች 28 ተከሳሾች ጉዳይ ለብይን በድጋሚ ቀጠሮ ተሰጠው፡፡የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 4ኛ ወንጀል ችሎት ከትናንት በስቲያ…
Read 3070 times
Published in
ዜና
በኢትዮጵያው ውስጥ የሚኖሩ ህፃናት የድህነት ሁኔታ መሻሻሎች እየታዩበት እንደሆነና ህፃናቶቹ ለዕድሜያቸው በሚመጥን ቁመትና ክብደት ላይ የመድረሳቸው ሁኔታም እየተሻሻለ መምጣቱን አንድ ጥናት አመለከተ፡፡ በማደግ ላይ ባሉ አራት አገራት (ኢትዮጵያ ህንድ፣ ፔሩ እና ቬይትናም) ላይ ጥናት በማድረግ ላይ ያለው ያንግ ላይቭስ የተባለው…
Read 2090 times
Published in
ዜና
ኢትዮጵያና ጃፓን የበጐ ፈቃደኞች አገልግሎት (የጃፓን የባህር ማዶ በጐ ፈቃደኞች ትብብር) የተጀመረበት 40ኛ ዓመት ትናንት ተከበረ፡፡ በሥነ-ሥርዓቱ ላይ በኢትዮጵያ የጃፓን አምባሳደር፣ ሂሮዩኪ ኪሺኖ ባደረጉት ንግግር በ1964 ዓ.ም በሁለቱ አገሮች መካከል በተደረገው የትብብር ስምምነት መሠረት 25 ጃፓናውያን በጐ ፈቃደኞች የኢትዮጵያን ምድር…
Read 2375 times
Published in
ዜና
አበሻ የባህል ማዕከል እና የስዕል ጋለሪ ከባታ ጫማ አምራች ኩባንያ ጋር በመዋዋል የባታ ምርት የሆኑትን ጫማዎች ለአገራችን ገበያ ከዛሬ ጀምሮ ያቀርባል፡፡ በአለማችን ከአምስት ሺህ በላይ የሚሆኑ ወኪል ሱቆች ያሉት የባታ ጫማ አምራች ኩባንያ የሴትና የወንድ የህፃናት እና የአዋቂ ጫማዎችን ከ80…
Read 4588 times
Published in
ዜና
ጠ/ሚ ሃይለማርያም ደሳለኝ ለምክር ቤቱ አቅርበው ያፀደቁትን አዲስ የካቢኔ አደረጃጀት እንዴት ያዩታል? ከዚህ በፊት ሰምቼ ነበር፤ ሶስት ቦታ እንክፈለው የሚለውን፡፡ በዛን ጊዜ ግን ስምምነት ላይ አልተደረሰም፡፡ በአንድ ነገር ላይ ግን ስምምነት ላይ ተደርሶ ነበር፡፡ አዲስ የሚመጣው ጠ/ሚኒስትር ማንም ይሁን ማን…
Read 19993 times
Published in
ዜና