Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ዜና

Rate this item
(4 votes)
ኢራፓ “ስርአቱ ይስተካከል እንጂ ሹመቱን አልቃወምም” ብሏልበቅርቡ በአገሪቱ ጠ/ሚኒስትር በአቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በፓርላማ ቀርቦ የፀደቀው የሁለት ምክትል ጠ/ሚኒስትሮች ሹመት ህገመንግስቱን የሚፃረር ነው ሲሉ በአዳማ ከተማ ፔቲሽን ተፈራርመው ለምርጫ ቦርድ ጥያቄዎቻቸውን ያቀረቡ 33 ፓርቲዎች ተቃወሙ፡፡ ኢራፓ በበኩሉ የኢህአዴግ ስርዓት ይስተካከል እንጂ…
Rate this item
(1 Vote)
ህገመንግስቱንና ህገመንግሥታዊ ሥርዓቱን በህገወጥ መንገድ ለማፈራረስ ሙከራ ሲያደርጉ ተይዘዋል በሚል ወንጀል ተጠርጥረው በእስር ላይ የሚገኙት የአቶ ጁነዲን ሳዶ ባለቤት ወ/ሮ ሐቢባ መሐመድና ሌሎች 28 ተከሳሾች ጉዳይ ለብይን በድጋሚ ቀጠሮ ተሰጠው፡፡የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 4ኛ ወንጀል ችሎት ከትናንት በስቲያ…
Rate this item
(2 votes)
በኢትዮጵያው ውስጥ የሚኖሩ ህፃናት የድህነት ሁኔታ መሻሻሎች እየታዩበት እንደሆነና ህፃናቶቹ ለዕድሜያቸው በሚመጥን ቁመትና ክብደት ላይ የመድረሳቸው ሁኔታም እየተሻሻለ መምጣቱን አንድ ጥናት አመለከተ፡፡ በማደግ ላይ ባሉ አራት አገራት (ኢትዮጵያ ህንድ፣ ፔሩ እና ቬይትናም) ላይ ጥናት በማድረግ ላይ ያለው ያንግ ላይቭስ የተባለው…
Rate this item
(3 votes)
ኢትዮጵያና ጃፓን የበጐ ፈቃደኞች አገልግሎት (የጃፓን የባህር ማዶ በጐ ፈቃደኞች ትብብር) የተጀመረበት 40ኛ ዓመት ትናንት ተከበረ፡፡ በሥነ-ሥርዓቱ ላይ በኢትዮጵያ የጃፓን አምባሳደር፣ ሂሮዩኪ ኪሺኖ ባደረጉት ንግግር በ1964 ዓ.ም በሁለቱ አገሮች መካከል በተደረገው የትብብር ስምምነት መሠረት 25 ጃፓናውያን በጐ ፈቃደኞች የኢትዮጵያን ምድር…
Saturday, 08 December 2012 10:59

ባታ ጫማ ለአገራችን ገበያ ቀረበ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
አበሻ የባህል ማዕከል እና የስዕል ጋለሪ ከባታ ጫማ አምራች ኩባንያ ጋር በመዋዋል የባታ ምርት የሆኑትን ጫማዎች ለአገራችን ገበያ ከዛሬ ጀምሮ ያቀርባል፡፡ በአለማችን ከአምስት ሺህ በላይ የሚሆኑ ወኪል ሱቆች ያሉት የባታ ጫማ አምራች ኩባንያ የሴትና የወንድ የህፃናት እና የአዋቂ ጫማዎችን ከ80…
Rate this item
(8 votes)
ጠ/ሚ ሃይለማርያም ደሳለኝ ለምክር ቤቱ አቅርበው ያፀደቁትን አዲስ የካቢኔ አደረጃጀት እንዴት ያዩታል? ከዚህ በፊት ሰምቼ ነበር፤ ሶስት ቦታ እንክፈለው የሚለውን፡፡ በዛን ጊዜ ግን ስምምነት ላይ አልተደረሰም፡፡ በአንድ ነገር ላይ ግን ስምምነት ላይ ተደርሶ ነበር፡፡ አዲስ የሚመጣው ጠ/ሚኒስትር ማንም ይሁን ማን…