ዜና

Rate this item
(1 Vote)
• “ድርጅቱ በሙሉ አቅሙ ማምረት ሲጀምር፣ አገሪቱ በዓመት 1.2 ቢ. ዶላር የውጭ ምንዛሪ ታገኝበታለች”• “ቀንጢቻ ማይኒንግ”፣ ለሰባቦሩ ወረዳ አስተዳደር የ2 ሚ. ብር ድጋፍ አድርጓልበኦሮሚያ ክልል ጉጂ ዞን፣ ደርሚ ወረዳ፣ ቀንጢቻ አካባቢ የሚገኘውና የሊትየም ማዕድን ለማምረት የተቋቋመው ቀንጢቻ ማይኒንግ ኃ.የተ.የግ.ማህበር፤ በመጪው…
Rate this item
(2 votes)
በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች የተቀሰቀሰውንና በርካታ ሠላማዊ ዜጎችን ለህልፈት ዳርጓል የተባለው ግጭት በእጅጉ እንዳሳሰባቸው የገለፁ የሀገር በቀል የሲቪል ማህበረሰብ ተቋማት፤ ግጭቱን ለመፍታት በሌሎች የኢትዮጵያ ክልሎች የተጀመሩ የሰላም ጥረቶችና ስምምነቶች በክልሉም እንዲተገበሩ ጠየቁ። የክልሉን ሠላም ለማስጠበቅ በተጣለው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈጻጸም…
Rate this item
(0 votes)
 በአንድ ቀን ብቻ ከ200 በላይ ቤተ-እስራኤላውያን ወጥተዋልበአማራ ክልል የተቀሰቀሰውን ግጭት ተከትሎ፣ እስራኤል በጠቅላይ ሚኒስትር ኔታኒያሁ ልዩ ትዕዛዝ ዜጎቿን ከባህርዳርና ጎንደር እያስወጣች ነው። እስራኤላውያኑን በማስወጣቱ ሂደት የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስቴር ጽ/ቤት፣ የእስራኤል የውጪ ጉዳይ ሚንስትር፣ የእስራኤል የደህንነት ምክር ቤት፣ የእስራኤል ኤምባሲና የአይሁዳውያን…
Rate this item
(0 votes)
“ግብረሰዶማዊነት በሀገራችን ህግ ፍጹም የተከለከና በህግ የሚያስጠይቅ ተግባር ነው” የአዲስ አበባ ከተማ ሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮ፣ በከተማዋ የግብረሰዶም ተግባር ይፈፀምባቸዋል ተብለው በተጠረጠሩና ጥቆማ በተሰጠባቸው ሆቴሎች፣ ባሮችና ሬስቶራንቶች ላይ እርምጃ መውሰድ መጀመሩን የገለጸ ሲሆን፤ ከህብረተሰቡ ለሚደርሰው ጥቆማ፣ ከአዲስ አበባ ከተማ ፖሊስ…
Rate this item
(1 Vote)
የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ምክትል ሊቀመንበር አቶ መልካሙ ሹምዬ፣ ከድርጅቱ የምክትል ሊቀመንበርነትና ከስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባልነት ሰሞኑን በገዛ ፈቃዳቸው መልቀቃቸው ታውቋል፡፡በሳለፈው ረቡዕ ነሐሴ 3 ቀን 2015 ዓ.ም ለፓርቲው ማዕከላዊ ኮሚቴ በተፃፈ ደብዳቤ፣ ከድርጅቱ ምክትል ሊቀመንበርነትና ከስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባልነት በፈቃዳቸው…
Rate this item
(1 Vote)
የተመድ የሰብአዊ መብት ኮሚሽንም፣ በአማራ ክልል እየተባባሰ የመጣው ግጭት በጽኑ አሳስቦናል ብሏል- የአውሮፓ ህብረት ልዑክ 19 አገራት ኤምባሲዎችም በጋራ መግለጫቸው በአማራ ክልል በተቀሰቀሰው ሁከት የዜጎች ሞትና አለመረጋጋት እንዳሳሰባቸው ገልጸዋልበኢትዮጵያ በተለይም በአማራና በኦሮሚያ ክልሎች ውስጥ የተከሰቱት ግጭቶች እንዳሳሰባቸው እንግሊዝና አሜሪካን ጨምሮ…
Page 5 of 418