ዜና
የአውሮፓ ህብረት የኢትዮጵያን የኢንዱስትሪ እድገትና የኢኮኖሚ ልማት ለማገዝ የ805 ሚ. ብር የገንዘብ ድጋፍ ሰሞኑን ሰጠ፡፡ የገንዘብ ድጋፉ የሀገሪቱን የኢንዱስትሪ ዘርፍ ለማስፋፋትና ለማዘመን የሚውል ነው፡፡ የህብረቱ ድጋፍ ኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ እድገት ለማምጣት ያላትን አቅም መጠቀም እንድትችል ምቹ ሁኔታ በመፍጠር ኢኮኖሚያዊ ልማቷን እንድታፋጥን…
Read 2876 times
Published in
ዜና
ፖሊስ በጉዳዩ ላይ ምርመራ እያካሄደ ነውልጄን ያለአግባብ ወስደው የቀበሩት ሰዎች በህግ ሊጠየቁ ይገባል - እናትበየካቲት 12 ሆስፒታል በህክምና ላይ ቆይቶ ህይወቱ ያለፈውን የአንድ ዓመት ከ6 ወር ህፃን ብሩክ ጣሰውን አስከሬን የአዲስ አበባ ጽዳትና ውበት መናፈሻ በስህተት ወስዶ በመቅበሩ የህፃኑ ወላጆች…
Read 3520 times
Published in
ዜና
ጉዳዩ ከተጣራ በኋላ በአዛዡ ላይ ክስ ሊመሰረት እንደሚችል የተናገሩት ተወካዩ፤ የከተማዋን ፀጥታ ለማስጠበቅ የተቀሩት ሃያ አንድ ፖሊሶች በቂ ባለመሆናቸው ከአጐራባቿ ቦሎሶ ሶሬ ወረዳ ተጨማሪ ፖሊሶች በውሰት መምጣታቸውን ተናግረዋል፡፡40ሺህ ያህል ነዋሪዎች ያሉዋት የአረካ ከተማ ተመሳሳይ አሰቃቂ ወንጀል በቅርብ ጊዜ እንዳላስተናገደች እማኞች…
Read 3804 times
Published in
ዜና
በሌላ በኩል በድሬዳዋ ሀገረ ስብከት በሚገኘው የሳባ ደብረ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ሕንጻ ግንባታ ጋር በተያያዘ ተፈጽሟል የተባለውን ሙስና እና በሀገረ ስብከቱ ጽ/ቤት የሰፈነውን የአስተዳደር በደል የሚያጣራ በቅዱስ ሲኖዶሱ የተሠየመ እና በምክትል ሥራ አስኪያጁ አቶ ተስፋዬ ውብሸት የሚመራ ሦስት አባላት…
Read 3830 times
Published in
ዜና
የፓርቲው ልሳን ጋዜጣ ወደ መጽሔት ሊቀየር ነው መንግስት በፕሬስ ላይ የሚያደርሰው አፈና እንዲቆም ያሳሰበው አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ፤ ከህትመት የታገዱት የፓርቲው ልሳን “ፍኖተ ነፃነት” እና “ፍትህ“ ጋዜጣ ለህትመት እንዲበቁ ጠየቀ፡፡ የፓርቲው አመራሮች ሰሞኑን በሰጡት መግለጫ፤ “ፍኖተ ነፃነት” ወደ ህትመት እንድትመለስና…
Read 2372 times
Published in
ዜና
የኤጀንሲው ዳይሬክተር በአሜሪካ ሥራ አግኝተዋል ከአንድ ዓመት በፊት ከምክትል ከንቲባነትና ከማስታወቂያ ቢሮ ኃላፊነት በግምገማ የተነሱት አቶ ከፍያለው አዘዘ እና የግል ተቋማት ሠራተኞች የማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው በላይ ከአገር እንደወጡ አለመመለሳቸውን ምንጮች ገለፁ፡፡ ሁለቱም ግለሰቦች አሜሪካን አገር እንዳሉ…
Read 2990 times
Published in
ዜና