ዜና

Rate this item
(1 Vote)
(ልዩ ሪፖርታዥ)*ባለሃብቱ አቶ ሳምሶን ታፍነው ከተወሰዱ በኋላ ለ1ዓመት ከዘጠኝ ወር ያሉበት አልታወቀም *ባለቤታቸው ወ/ሮ ሚላን፣ ጠ/ሚኒስትሩ በጉዳዩ ጣልቃ ገብተው መፍትሄ እንዲሰጧቸው ተማጽነዋል *”የልጆቼን ጥያቄ መመለስ አቅቶኛል፤ መተኛትም ሆነ ትምህርታቸውን መከታተል አልቻሉም”ለ18 ዓመታት በኬንያ ናይሮቢ በከፍተኛ ኢንቨስትመንት ላይ ተሰማርተው ኑሮአቸውን ሲመሩ…
Rate this item
(0 votes)
ትናንት 250 አባላትና አመራሮቹ ፓርቲውን መልቀቃቸውን ይፋ አድርገዋል ለገዥው ብልፅግና ፓርቲ ወግኗል ያሉ የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) አባላትና አመራሮች በግልና በቡድን ፓርቲውን መልቀቃቸውን ቀጥለዋል። በትናንትናው ዕለት ከ250 በላይ የዞንና የወረዳ አመራሮች እንዲሁም የፓርቲው አባላት ኢዜማን ለቀው መውጣታቸውን ይፋ አድርገዋል።አመራሮቹና…
Rate this item
(1 Vote)
በጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ አስተባባሪነት የሚሰሩ ሜጋ ፕሮጀክቶች ፣ የመንግስትን የፋይናንስ አዋጅ፣ ደንብና መመሪያ ተከትሎ እየተፈጸሙ ስለመሆናቸው የፌደራሉ ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት የኦዲት ስራ እንዲያከናውን ጥያቄ ቀረበ። እስከ አሁን ኦዲት ያልተደረገበት ምክንያት ለምክር ቤቱ እንዲብራራም ጠይቋል፡፡የፌደራል ዋና ኦዲተር፣ የፌደራል…
Rate this item
(0 votes)
የታይም ጀነራል ቢዝነስ ግሩፕ ባለቤትና ዋና ስራ አስፈጻሚ የሆኑት ባለሀብት አቶ መኩሪያ ባሳዬ፣ በሁሉም ክልሎች የቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤቶችን ሊገነቡ መሆኑን አስታወቁ።የመጀመሪያውን የት/ቤት ግንባታ ባለሀብቱ ሀብት ባፈረሩበት የሲዳማ ክልል ወንዶ ወረዳ፣ ዩዎ ቀበሌ ውስጥ በሚገኘው ዩዎ ት/ቤት ግቢ ውስጥ ለሚገነባው…
Rate this item
(1 Vote)
በመላው ሀገሪቱ ለህፃናት ጥራት ያለው ትምህርት የመስጠት ራዕይ የሰነቀው ዲቤክ አለም አቀፍ የእውቀት ማዕከል፣ “መልካም ዕውቀት በክረምት” በሚል መርህ ለሁለት ወር የሚቆይ የልጆች ስልጠና ማዘጋጀቱን አስታወቀ፡፡ ማእከሉ ይህን ያስታወቀው ባለፈው ረቡዕ ሰኔ 21 ቀን 2015 ዓ.ም ከሰዓት በኋላ በሳፋየር አዲስ…
Rate this item
(3 votes)
 ከፍተኛ የፀጥታ ስጋት ውስጥ በሚገኘው የኦሮሚያ ክልል አንዳንድ አካባቢዎች ላይ በንፁሃን ዜጎችና በመንግስት የስራ ሃላፊዎች ላይ የሚፈፀመው እገታና ግድያ ተባብሶ ቀጥሏል፡፡ በያዝነው ሰኔ ወር በ10 ቀናት ጊዜ ውስጥ ብቻ ሁለት የወረዳ አስተዳዳሪዎች በታጣቂዎች ታግተው ከተወሰዱ በኋላ ተገድለው ተጥለው ተገኝተዋል፡፡የኦሮሚያ ክልል…
Page 8 of 418