ዜና
Saturday, 17 June 2023 00:00
”ሰላምና ደህንነትን የማስጠበቅ እንቅስቃሴዎች ሰብአዊ መብቶችን እንዳይጥሱ ጥንቃቄ ሊደረግ ይገባል”
Written by Administrator
በአዲስ አበባ የመንገድ ላይ ፍተሻዎች፣ እስሮች፣ ማዋከቦችና እንግልቶች እየተፈጸሙ ናቸው- ኢሰመጉ በአዲስ አበባ የፀጥታ ኃይሎች የሕግ አግባብ በሌለው መልኩ የመንገድ ላይ ፍተሻዎች እስሮች፣ ማዋከቦችና እንግልቶችን በዜጎች ላይ እየፈጸሙ መሆኑን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ (ኢሰመጉ) አስታወቀ።ኢሰመጉ ሰኔ 7 ቀን 2015 ዓ.ም…
Read 956 times
Published in
ዜና
ምርጫ ቦርድ ሀዝባዊ ወያኔ አርነት ትግራይ (ህውሃት) በሚል ስያሜ አዲስ ክልላዊ ፓርቲ ለማቋቋም የቀረበውን የቅድመ እውቅና ፍቃድ ጥያቄ ውድቅ ማድረጉን ተከትሎ፣ ጥያቄ አቅራቢዎቹ የምርጫ ቦርድን ውሳኔ በመቃወም ፣ጉዳዩን ወደ ፍርድ ቤት በማቅረብ ክስ እንደሚመሰርቱ አስታውቀዋል።ቀደም ሲል “ፈንቅል” በሚል ስም የተቋቋመውንና…
Read 1065 times
Published in
ዜና
32 የፖለቲካ ፓርቲዎች መግለጫው አይወክለንም ብለዋል -በ”5 ቀናት ውስጥ ምክር ቤቱ ይቅርታ ካልጠየቀን፣ የራሳችንን ምክር ቤት እናቋቁማለን” ሰሞኑን የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ያወጣው መግለጫ እንደማይወክላቸውና ምክር ቤቱ በአምስት ቀናት ውስጥ በይፋ ይቅርታ የማይጠይቅ ከሆነ፣…
Read 931 times
Published in
ዜና
Wednesday, 07 June 2023 18:04
ሁለት የዎላይታ ተቃዋሚ ፓርቲዎች በፌዴሬሽን ም/ቤት ላይ ክስ መመሥረታቸውን አስታወቁ
Written by Administrator
• በቅርቡ በድጋሚ ሊደረግ የታሰበውን ህዝበ ውሳኔ እንደማይቀበሉትም ገልጸዋል ሁለት የዎላይታ ተቃዋሚ ፓርቲዎች፤የወላይታ ዞን ወደፊት በሚመሰረተው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ውስጥ ከሌሎች ዞንና ወረዳዎች ጋር እንዲደራጅ መወሰኑን በመቃወም፣ በፌደሬሽን ምክር ቤት ላይ ክስ መመሥረታቸውን አስታወቁ፡፡ በቅርቡ በብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በድጋሚ ሊደረግ…
Read 1289 times
Published in
ዜና
አማራ ባንክ የተገልጋዩን የክፍያ ሥርዓት አካች፣ ዘመናዊና ቀላል እንዲሁም ከካሽ ነጻ ለማድረግ ከሚያከናውናቸው መጠነ ሰፊ ሥራዎች ጋር በተያያዘ፣ ከሳንቲም ፔይ ፋይናንሻል ድርጅት ጋር በጋራ ለመሥራት የሚያስችለውን የስምምነት ሰነድ ተፈራረመ፡፡አማራ ባንክና ሳንቲም ፔይ የስምምነት ሰነዱን የተፈራረሙት፣ ዛሬ ረፋድ ላይ በባንኩ ዋና…
Read 1932 times
Published in
ዜና
Saturday, 03 June 2023 13:21
በታላቁ አንዋር መስጂድ በፀጥታ ሃይሎች በተተኮሰ ጥይት የሰዎች ህይወት ማለፉ ተገለጸ
Written by መታሰቢያ ሳሣዬ
በትላንትናው ዕለት ለጁምአ በወጡ የሙስሊም ምዕመናን ላይ በፀጥታ ሃየሎች በተተኮሰ ጥይት ቁጥራቸው በውል ያልተረጋገጠ ሰዎች መሞታቸውን ምንጮች ተናገሩ።በትናንትናው ዕለት የመንግስት በመስጂዶች ላይ እያካሄደ ያለውን ፈረሳ እንዲያቆምና የፈረሱትን መስጂዶች እንዲያሰራ ተቃውሞ በማሰማት ላይ የነበሩ ሙስሊም ምዕመናን ከፀጥታ ሃይሎች በተከፈተባው ተኩስና በአስለቃሽ…
Read 1171 times
Published in
ዜና