ዜና
Saturday, 27 May 2023 16:49
በአዲሱ ሸገር ከተማ ቤት የማፍረሱ ሂደት 100ሺ አቤቱታዎች ቀርበውበታል ተባለ
Written by Administrator
የከተማ አስተዳደሩ መረጃው ያልተጣራና ከአንድ ወገን ብቻ የተገኘ ነው ብሏል በኦሮሚያ ክልል ሸገር ከተማ እየተካሄደ ያለው ዜጎችን በግዳጅ የማስነሳትና ቤቶችን የማፍረስ ሂደት 100ሺ ቅሬታዎች እንደቀረቡበት ተገለፀ፡፡ የከተማ አስተዳደሩ መረጃው ያልተጣራና ከአንድ ወገን ብቻ የተገኘ ነው ሲል አስተባብሏል፡፡የህዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም፣…
Read 1685 times
Published in
ዜና
ከ16 አገራት የተውጣጡ 130 ኩባንያዎች ይሳተፉበታል 5ኛው ʺአግሮፉድ ኢትዮጵያ እና ፕላስትፕሪንትፓክ ኢትዮጵያʺ ዓለማቀፍ የንግድ ትርኢት፣ ከሰኔ 1- 3 ቀን 2015 ዓ.ም ለሦስት ተከታታይ ቀናት በሚሊኒየም አዳራሽ እንደሚካሄድ ተገለጸ፡፡በንግድ ትርኢቱ ላይ የግብርና፣ ምግብ ማቀነባበሪያ፣ የምግብ ግብዓት ንጥረነገሮች፣ ፕላስቲክ፣ ህትመትና ማሸጊያ ቴክኖሎጂዎች…
Read 1416 times
Published in
ዜና
የዛሬ 15 ዓመት፣ በ87.2 ሚሊዮን ብር የተከፈለ ካፒታል፣ የባንክ ኢንዱስትሪውን የተቀላቀለው ዘመን ባንክ፣ አዲሱንና ዘመናዊውን ባለ 36 ወለሎች የዋና መሥሪያ ቤቱን ህንጻ የፊታችን ቅዳሜ ያስመርቃል፡፡የዘመን ባንክ ማናጅመንት በዛሬው ዕለት ከሰዓት በኋላ በአዲሱ የዋና መሥሪያ ቤት ህንጻ መግለጫ የሰጠ ሲሆን፣ የባንኩን…
Read 1855 times
Published in
ዜና
Monday, 22 May 2023 19:35
5ኛው ʺአግሮፉድ ኢትዮጵያ እና ፕላስትፕሪንትፓክ ኢትዮጵያʺ ዓለማቀፍ የንግድ ትርኢት ሊካሄድ ነው
Written by Administrator
• ከ16 አገራት የተውጣጡ 130 ኩባንያዎች ይሳተፉበታል5ኛው ʺአግሮፉድ ኢትዮጵያ እና ፕላስትፕሪንትፓክ ኢትዮጵያʺ ዓለማቀፍ የንግድ ትርኢት፣ ከሰኔ 1 – 3 2015 ዓ.ም ለሦስት ተከታታይ ቀናት በሚሊኒየም አዳራሽ እንደሚካሄድ ተገለጸ፡፡በንግድ ትርኢቱ ላይ የግብርና፡ ምግብ ማቀነባበሪያ፡ የምግብ ግብዓት ንጥረነገሮች፡ ፕላስቲክ፡ ህትመትና ማሸጊያ ቴክኖሎጂዎች…
Read 1507 times
Published in
ዜና
ትኩረቱን በትምህርት፣በቴክኖሎጂና ኢንፎርሜሽን ላይ ያደረገው 5ኛው "ባክ ቱ ስኩል" የተሰኘ አውደርዕይ፣ በዛሬው ዕለት ረፋዱ ላይ በአብርሆት ቤተመጻህፍት ተከፍቷል፡፡ ዛሬና ነገ ለሁለት ቀናት የሚካሄደውን አውደርዕይ፤ ኑስፌር አፌርስ፣ ከዓለማቀፍ አጋሩ ኢቨንትስ አርክቴክት ጋር በመተባበር ነው ያዘጋጀው፡፡ በአውደርዕዩ ላይ የአገር ውስጥና የውጭ አገራት…
Read 1587 times
Published in
ዜና
መነሻቸውን ከየመን በማድረግ ወደ ሳኡዲ በመጓዝ ላይ የነበሩ ከ20 በላይ ኢትዮያውያን ሴት ስደተኞች አስክሬን መገኘቱ ተገለፀ። ቢቢሲ ከስፍራው አረጋገጥኩ ብሎ ባሰራጨው ዜና እንደተገለጸው፤ ስደተኞቹ ህይወታቸው ያለፈው በከፍተኛ ድካምና ረሃብ ነው።የሟቾቹን አስከሬን የያዘ ዘግናኝ ምስል በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች እየተሰራጨ መሆኑን ያመለከተው…
Read 1870 times
Published in
ዜና