ዜና
ለዋና መሥሪያቤቱ ህንጻ ያሸነፈውን ዲዛይን ይፋ አደረገብርሃን ባንክ ከ51 በላይ ወለሎች ያሉት ህንጻ ሊያስገነባ ሲሆን፤ ለዋና መሥሪያቤቱ ህንፃ ግንባታ ዲዛይን ለማሠራት ባወጣው ዓለም አቀፍ ጨረታ አሸናፊ ሆኖ የተመረጠውን ዲዛይን ይፋ አደረገ። ባንኩ ባወጣው ዓለም አቀፍ ጨረታ ላይ 16 ኩባንያዎች የተሳተፉ…
Read 1211 times
Published in
ዜና
በአማራ ክልል በከባድ መሳሪያ በታገዘ ጥቃት ንፁሃን መገደላቸውን ኢሰመኮ አስታወቀ ሁሉም ወገኖች ችግሮችን በሰላማዊ መንገድ እንዲፈቱ ጥሪ አቅርቧል በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች በመከላከያ ሰራዊትና በታጣቂዎች መካከል በተፈጠረው ግጭት በሰው ህይወት ላይ ጉዳት መድረሱን የሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ኮሚሽኑ መንግስት እያካሄደ ያለውን…
Read 1688 times
Published in
ዜና
Saturday, 06 May 2023 18:16
“ሁለቱም ወገኖች ለቀጣይ ውይይት ፈቃደኛ መሆናቸው የሰላም ተስፋው እንዳይጨልም ያደርገዋል”
Written by መታሰቢያ ካሳዬ
በመንግስትና በኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት (ኦነግ ሸኔ) መካከል ላለፉት ዘጠኝ ቀናት በዛንዚባር ሲካሄድ የሰነበተው የሰላም ድርድር ያለስምምነት ተጠናቅቋል። ሁለቱን ወገኖች ካላስማሟቸው ጉዳዮች መካከል አንዱና ዋንኛው የጋራ የሽግግር መንግስት እንዲቋቋም በኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት በኩል ጥያቄ በመቅረቡ እንደሆነም ታውቋል።የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት፤ በዚሁ የሰላም…
Read 1279 times
Published in
ዜና
በአገራችን በህጋዊ መንገድ ከውጪ አገር የሚገባ የኢንዶሚን ምርት የለም ተብሏልበካንሰር የመያዝ እድልን የሚያስከትል ንጥረ ነገርን ይዟል በተባለው ኢንዶሚን ኑድልስ ላይ የተለያዩ አገራት ምርመራ ማድረግ ጀምረዋል፡፡ ማሌዥያና ታይዋን በኢንዶሚን ላይ “ኢቲሊን ኦክሳይድ” የተባለውን ካንሰር አምጪ ንጥረ ነገር በማግኘታቸው ምርቶቹን ከገበያ ላይ…
Read 1679 times
Published in
ዜና
“ኢትዮጵያ በፕሬስ ነፃነት አሽቆልቁላለች” የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን ኮሚሽነር ዶ/ር ዳንኤል በቀለ ባለፈው ረቡዕ በተከበረው የዓለም የፕሬስ ነፃነት ቀን ስነ-ስርዓት ላይ ባደረጉት ንግግር፤ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በኢትዮጵያ በሚዲያ ባለሙያዎች ላይ እየደረሰ ያለው እንግልትና እስር አሳሳቢ ሆኗል ብለዋል።በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ የፕሬስ…
Read 1042 times
Published in
ዜና
እናት ባንክ ማንኛውም የህብረተሰብ ክፍል የሚሳተፍበትና ዳጎስ ያለ ሽልማት የሚያስገኝ “ለእናቴ” የተሰኘ የፅሁፍ ውድድር ማዘጋጀቱን አስታወቀ፡፡ ባንኩ ይህን ያስታወቀው ሀሙስ የካቲት 26 ቀን 2015 ዓ.ም ረፋድ ላይ በሀያት ሬጀንሲ ሆቴል በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ነው፡፡ በውድድሩ መሳተፍ የሚፈልግ ማንኛውም የህብረተሰብ ክፍል…
Read 1546 times
Published in
ዜና