ዜና
ብልጽግና ፓርቲ አሁንም ራሱን በቅጡ ይፈትሽ ሰሞኑን ከኦሮሚያ ሰንደቅ ዓላማና ብሔራዊ መዝሙር ጋር በተያያዘ በመዲናዋ የተለያዩ ት/ቤቶች የተቀሰቀሰው ረብሻና ግጭት በእጅጉ አሳዛኝና አሳፋሪ ነው። በተለይ በዚህ ሰዓት ፈጽሞ መነሳት ያልነበረበት ነው - አጀንዳው። የሰሜኑ ግጭት ጋብ ብሎ በአገሪቱ የሰላም አየር…
Read 11751 times
Published in
ዜና
Saturday, 10 December 2022 12:51
ከውጭ አገር በኔትወርክ ትስስር ብቻ ከኢትዮጵያ ቤት ለመግዛት የሚያስችል አሠራር ተጀመረ
Written by መታሰቢያ ሳሣዬ
በውጭ አገር እያሉ ወደ ኢትዮጵያ መምጣት ሳያስፈልጋቸው፣ በኢንተርኔት አጋዥነት፣ በኔትወርክ ትስስር ብቻ ቤቶችን ለመግዛት የሚያስችል አሠራር ተጀመረ።“በዳዳ ገመቹ የድለላ ባለሙያዎች” ድርጅት ይፋ ባደረገው በዚሁ አለም አቀፍ የቤት ግብይት፤ ከኢትዮጵያ ውጪ ሆነው ኢትዮጵያ ውስጥ ቤት ለመግዛት የሚፈልጉ ደንበኞች ስለቤቶቹ ሙሉ መረጃ…
Read 11538 times
Published in
ዜና
በትጥቅ ማስፈታት ዙሪያ በሽሬ ከተማ እየተካሄደ ያለው ውይይት ዛሬ ይጠናቀቃል በመንግስትና በህውሃት ታጣቂ ሃይሎች መካከል በደቡብ አፍሪካ መዲና ፕሪቶሪያ የተደረገውና ህውሐትን በ30 ቀናት ውስጥ ትጥቅ ያስፈታል የተባለው የሰላም ስምምነት ከተፈረመ ትናንት 30 ቀናት ሞለቶታል፡፡ በስምምነቱ መሰረት፤ የህውሃት ታጣቂ ሃይሎች ሙሉ…
Read 12058 times
Published in
ዜና
- በዚህ ሳምንት ብቻ ከ100 በላይ ንፁሃን ተገድለዋል - በምስራቅ ወለጋ ዞን ኪረሙ ወረዳና በአካባቢው የሸኔ ቡድን በከፈተው ተኩስ ቁጥሩ በውል ያልታወቀ ሰው ተገድሏል - በክልሉ ወለጋ ዞኖች ብቻ ከ700 ሺ በላይ ነዋሪዎች ከቀዬአቸው ተፈናቅለዋል - የዳንጎቴ ሲሚንቶ ፋብሪካ ሰራተኞች…
Read 11711 times
Published in
ዜና
Saturday, 03 December 2022 11:57
አቶ ስብሐት ነጋ "ወደ ውጪ አገር እንዳልወጣ ታገድኩ” ሲሉ ፖሊስን ከሰሱ
Written by Administrator
በመንግስት ምህሪት ከእስር ተለቀው የነበሩት የህውሃት መሥራችና አመራሩ አቶ ስብሐት ነጋ ለህክምና ወደ ውጪ አገር እንዳልሄድ ከህግ ውጪ በፌደራል ፖሊስ ተከለከልኩ ሲሉ ክስ አቀረቡ።አቶ ስብሐት ለፌደራሉ ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ መሰረታዊ መብቶች ጉዳዮች ችሎት ትናንት ባቀረቡት ክስ እንዳመለከቱት፤ “ለህክምና ወደ…
Read 11623 times
Published in
ዜና
በሥራ አመራር መስክ የካበተ ልምድ እንዳላቸው የተነገረላቸው የ60 ዓመቱ ፈረንሳዊ ሚስተር ሄርቬ ሚልሐድ፤ ከጥቅምት 2015 ዓ.ም ጀምሮ አዲሱ የቢጂአይ ኢትዮጵያ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ሆነው በካስቴል ግሩፕ መሾማቸው ተገለጸ፡፡ ሚስተር ሚልሐድ ባለፉት ዓመታት በተለያዩ አህጉሮች በሚገኙ በርካታ አገራት ከሚሠሩ ዳኖኔ ግሩፕን…
Read 11468 times
Published in
ዜና