ዜና
አቶ ተካ አስፋው ጀባ የተባሉ የቅመማ ቅመም ነጋዴ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ መርካቶ በሚገኘው ምዕራብ ሆቴል ከሊፍት ስር ባለ ጉድጓድ ውስጥ ሞተው ተገኙ፡፡ የ65 አመት እድሜ ባለፀጋ የሆኑት አቶ ተካ እሁድ ታህሳስ 21 ቀን 2005 ዓ.ም ከጠዋቱ አራት ሰዓት አካባቢ…
Read 3251 times
Published in
ዜና
ከእነህይወታቸው የሚቀበሩ ሰዎችን መታደግ ይቻላል - ዶ/ር ዘካሪያስ ገሰሰ በመቀሌ ህይወታቸው አልፏል ተብሎ ሊቀበሩ የነበሩ አንዲት እናት፤ ድንገት ነፍስ ዘርተው መንቃታቸው ቤተሰቦቻቸውንና የአካባቢውን ነዋሪዎች አስደነገጠ፡፡ መግንዛቸው ተፈትቶ ወደ ሆስፒታል የተወሰዱት እኚህ እናት፤ በአሁኑ ወቅት በመልካም ጤንነት ላይ እንደሚገኙ ሃኪም ገልጿል።…
Read 3096 times
Published in
ዜና
Sunday, 20 January 2013 12:46
28 ተቃዋሚ ፓርቲዎች ትግላችንን እንቀጥላለን ብለዋል:: አምስቱ የምርጫ ምልክት ወስደዋል
Written by አበባየሁ ገበያው
በመጪው ሚያዚያ ወር በሚካሄደው የአዲስ አበባ አስተዳደርና የአካባቢ ምርጫ የአፈጻጸም የጊዜ ሰሌዳ አስቀድሞ በምርጫው ፍትሃዊነት እና በሌሎች 18 አጀንዳዎች ላይ ሊወያዩ እንደሚገባ በማመን ፒትሽን ተፈራርመው ጥያቄያቸውን ለምርጫ ቦርድ ካስገቡ 33 ተቃዋሚ ፓርቲዎች አምስቱ የምርጫ ምልክታቸውን የወሰዱ ሲሆን 28ቱ ፓርቲዎች በቅርቡ…
Read 2676 times
Published in
ዜና
ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ እና እነ አንዱዓለም አራጌ በድጋሚ ተቀጠሩ በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ችሎት በሽብርተኝነት ወንጀል ተከሰው የዕድሜ ልክ፣ የ25 ዓመትና የ18 ዓመት እስራት የተፈረደባቸው ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ፣ አንዱአለም አራጌ፣ ናትናኤል መኮንን እና ክንፈ ሚካኤል አበበ የይግባኝ ክርክራቸውን…
Read 2933 times
Published in
ዜና
ውሳኔውን የተቃወሙት የቅ/ሲኖዶሱ ዋና ጸሐፊ የመልቀቂያ ደብዳቤ አስገብተዋል የሰላሙና የዕርቅ ሂደቱ ‹‹ኹኔታዎች ሲመቻቹ›› በሌላ አደራዳሪ አካል ይቀጥላል ‹‹6ኛውን ፓትርያሪክ በአንድነት ለ መምረጥ የተደረገው ጥረት አል ተሳካም›› የቅ/ሲኖዶሱ መግለጫ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅ/ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ፣ የስድስተኛው ፓትርያሪክ ምርጫ ሂደት…
Read 5500 times
Published in
ዜና
ግብረሰዶም ከሚገመተው በላይ በከፍተኛ መጠን እየተስፋፋ ነውአብዛኞቹ የከተማዋ ማሳጅ ቤቶች የወሲብ ንግድ እንደሚያጧጡፉ ታውቋል ከ3600 በላይ ህገወጥ ልማዶችና የወሲብ ድርጊቶች የሚፈፀምባቸው ቤቶች አሉ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት፣ፖሊሶችና ነጋዴዎች የአነቃቂ እፆች ተጠቃሚ ናቸው በእርቃን ጭፈራ ቤቶች ደጃፍ ከሚቆሙ መኪኖች አብዛኛዎቹ የመንግስትና የንግድ…
Read 88810 times
Published in
ዜና