Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ዜና

Rate this item
(6 votes)
አቶ ተካ አስፋው ጀባ የተባሉ የቅመማ ቅመም ነጋዴ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ መርካቶ በሚገኘው ምዕራብ ሆቴል ከሊፍት ስር ባለ ጉድጓድ ውስጥ ሞተው ተገኙ፡፡ የ65 አመት እድሜ ባለፀጋ የሆኑት አቶ ተካ እሁድ ታህሳስ 21 ቀን 2005 ዓ.ም ከጠዋቱ አራት ሰዓት አካባቢ…
Rate this item
(4 votes)
ከእነህይወታቸው የሚቀበሩ ሰዎችን መታደግ ይቻላል - ዶ/ር ዘካሪያስ ገሰሰ በመቀሌ ህይወታቸው አልፏል ተብሎ ሊቀበሩ የነበሩ አንዲት እናት፤ ድንገት ነፍስ ዘርተው መንቃታቸው ቤተሰቦቻቸውንና የአካባቢውን ነዋሪዎች አስደነገጠ፡፡ መግንዛቸው ተፈትቶ ወደ ሆስፒታል የተወሰዱት እኚህ እናት፤ በአሁኑ ወቅት በመልካም ጤንነት ላይ እንደሚገኙ ሃኪም ገልጿል።…
Rate this item
(0 votes)
በመጪው ሚያዚያ ወር በሚካሄደው የአዲስ አበባ አስተዳደርና የአካባቢ ምርጫ የአፈጻጸም የጊዜ ሰሌዳ አስቀድሞ በምርጫው ፍትሃዊነት እና በሌሎች 18 አጀንዳዎች ላይ ሊወያዩ እንደሚገባ በማመን ፒትሽን ተፈራርመው ጥያቄያቸውን ለምርጫ ቦርድ ካስገቡ 33 ተቃዋሚ ፓርቲዎች አምስቱ የምርጫ ምልክታቸውን የወሰዱ ሲሆን 28ቱ ፓርቲዎች በቅርቡ…
Rate this item
(1 Vote)
ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ እና እነ አንዱዓለም አራጌ በድጋሚ ተቀጠሩ በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ችሎት በሽብርተኝነት ወንጀል ተከሰው የዕድሜ ልክ፣ የ25 ዓመትና የ18 ዓመት እስራት የተፈረደባቸው ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ፣ አንዱአለም አራጌ፣ ናትናኤል መኮንን እና ክንፈ ሚካኤል አበበ የይግባኝ ክርክራቸውን…
Rate this item
(0 votes)
•ውሳኔውን የተቃወሙት የቅ/ሲኖዶሱ ዋና ጸሐፊ የመልቀቂያ ደብዳቤ አስገብተዋል የሰላሙና የዕርቅ ሂደቱ ‹‹ኹኔታዎች ሲመቻቹ›› በሌላ አደራዳሪ አካል ይቀጥላል ‹‹6ኛውን ፓትርያሪክ በአንድነት ለ መምረጥ የተደረገው ጥረት አል ተሳካም›› የቅ/ሲኖዶሱ መግለጫ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅ/ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ፣ የስድስተኛው ፓትርያሪክ ምርጫ ሂደት…
Rate this item
(212 votes)
ግብረሰዶም ከሚገመተው በላይ በከፍተኛ መጠን እየተስፋፋ ነውአብዛኞቹ የከተማዋ ማሳጅ ቤቶች የወሲብ ንግድ እንደሚያጧጡፉ ታውቋል ከ3600 በላይ ህገወጥ ልማዶችና የወሲብ ድርጊቶች የሚፈፀምባቸው ቤቶች አሉ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት፣ፖሊሶችና ነጋዴዎች የአነቃቂ እፆች ተጠቃሚ ናቸው በእርቃን ጭፈራ ቤቶች ደጃፍ ከሚቆሙ መኪኖች አብዛኛዎቹ የመንግስትና የንግድ…