ዜና
Thursday, 02 June 2022 16:08
ኢትዮ ቴሌኮም በ66 የሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶች የዲጂታል መማሪያ ማዕከላትን አቋቋመ
Written by Administrator
ኢትዮ ቴሌኮም ዲጂታል ኢትዮጵያን ዕውን ለማድረግ ብሎም የነገ ሃገር ተረካቢ ዜጎችን በዕውቀት ለማነጽ የሚደረገውን ሁለገብ ሀገራዊ ጥረት ለማገዝ፣ በተለያዩ የሃገራችን ክፍሎች በተመረጡ 66 የመንግሥት ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶች ኮምፒውተሮች፣ ልዩ ልዩ የትምህርት ቤት መገልገያ መሳሪያዎችንና ከፍተኛ ፍጥነት ያለው መደበኛ የብሮድባንድ ኢንተርኔት…
Read 3324 times
Published in
ዜና
“ህዝበ ሙስሊሙ ሌላ የመከፋፈል አደጋ ተጋርጦበታል” - ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር እድሪስ “አዲሱ መጅሊስ እውቅናም ተቀባይነትም የለውም” ሲሉ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሃጂ ኡመር እድሪስ ተናገሩ። ፕሬዚዳንቱ ይህን የገለፁት በትላንትናው ዕለት በፅ/ቤታቸው ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ…
Read 11795 times
Published in
ዜና
• የጦር መሳሪያ የምዝገባ የጊዜ ገደብ ዛሬ ይጠናቀቃል • “የአማራ ህዝብ ገንዘቡን አውጥቶ ህይወቱን ሰውቶ ያገኘውን መሳሪያ ማንም አይነጥቀውም” • በክልሉ ከ4500 በላይ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል • መንግስት በፋኖ ስም የተደራጁ ህገወጦችን አልታገስም ብሏል • በክልሉ በህግ ማስከበር ስም…
Read 10788 times
Published in
ዜና
ድርጊቱ የአገሪቱን የፕሬስ ነፃነት አደጋ ላይ የጣለ ነው ብሏል በአማራ ክልልና በአዲስ አበባ 11 ጋዜጠኞችና የሚዲያ ባለሙያዎች ከሰሞኑ በመንግስት መታሰራቸው እንዳሳሰበው ያስታወቀው አለማቀፉ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች (ሲፒጂ) ጋዜጠኞችን የማዋከብ ድርጊት እንዲቆም ጠይቋል፡፡ሲፒጄ ፤በኢትዮጵያ የጋዜጠኞችና የሚዲያ ባለሙያዎች እስርና እንግልት አሳሳቢ ደረጃ…
Read 10260 times
Published in
ዜና
እናት ፓርቲ በደቡብ ክልል ወላይታ ዞንና በአማራ ክልል የሚገኙ አመራሮቹ እንደታሰሩበት አስታወቀ።ፓርቲው በአማራ ክልል እየተፈጸመ ነው ባለው አፈና፣ አቶ ሙሉጌታ የሺጥላ የተባለ የሰቆጣ መምህራን ትምህርት ኮሌጅ መምህርና የእናት ፓርቲ የሳይንት 2 ምርጫ ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እጩ ተወዳዳሪ፣እንዲሁም በህልውና…
Read 10286 times
Published in
ዜና
• ሁለት አሸናፊዎች በነፍስ ወከፍ 1 ሚ.ብር ይሸለማሉ • ከ56 አገራት ከመቶ በላይ ተወዳዳሪዎች ይሳተፉበታል የኢትዮጵያ ዓለማቀፍ የቅዱስ ቁርአን ውድድር ሽልማት ሰኔ 5 ቀን 2014 ዓ.ም እንደሚካሄድ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት አስታወቀ፡፡ በውድድሩ ከ56 የዓለም አገራት የተውጣጡ ከ100 በላይ…
Read 7623 times
Published in
ዜና