ዜና
- ሚኒስቴር መ/ቤቱ የጤፍ ዋጋ መናር አይመለከተኝም ብሏል - በበርካታ የጤፍ መሸጫ ስፍራዎች የሚሸጥ ጤፍ የለም - አንድ ኩንታል ጤፍ ከ9ሺ እስከ 10 ሺ ብር እየተሸጠ ነው በአዲስ አበባ ከተማ ከቀን ወደ ቀን በከፍተኛ መጠን እየጨመረ በመጣው የጤፍ ዋጋ ንረት፣…
Read 4368 times
Published in
ዜና
• ክልከላውን በሰላማዊ ሰልፍ ባወገዙ ወጣቶች ላይ ፖሊስ ጥይት በመተኮሱ የቆሰሉና የተጎዱ ወጣቶች አሉ • በመቶዎች የሚቆጠሩ ባጃጆች በክሬን እየተጫኑ ተወስደዋል ተብሏል • ከ95% በላይ አሽከርካሪዎች የአማራ ተወላጆች በሆኑበት የሥራ ዘርፍ ላይ የተደረገው ክልከላ አማራውን ለማዳከም ከአዲስ አበባ ለማስወጣት ታስቦ…
Read 1955 times
Published in
ዜና
Sunday, 12 March 2023 10:21
በማኅበራዊ ሚዲያዎች ላይ የተጣለው ገደብ እንዲነሳ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ተቋማት ጠየቁ
Written by መታሰቢያ ካሳዬ
መንግስት ማህበራዊ መገናኛ ብዙሃንን ካገደ አንድ ወር ሆኖታል መንግስት ከየካቲት 2 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ በማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎች ላይ የጣለውን ገደብ እንዲያነሳ አለም አቀፉ የሰብአዊ መብት ተሟጋች አምነስቲ ኢንተርናሽናል እና የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ(ኢሰመጉ) ጠይቀዋል።ህብረተሰቡ በስፋት በሚጠቀምባቸውና የማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎች…
Read 1211 times
Published in
ዜና
ቴክኖሎጂው በራሱ ባለሙያዎች አቅም መበልጸጉን አስታውቋል ሕብረት ባንክ ያሻሻለውን የ*811# ዩኤስኤስዲ ኮድ እና የሞባይል ባንኪንግ መተግበሪያ፣ በራሱ የውስጥ ሰራተኞች አቅም በማበልጸግ አገልግሎቱን በይፋ አስጀምሯል፡፡ ሕብረት ባንክ የተሻሻለውን የሞባይል ባንኪንግ አገልግሎት በራሱ የአይቲ ቡድን በመተግበር በሃገራችን የመጀመሪያው ባንክ ነው ተብሏል።ሕብረት ባንክ…
Read 1222 times
Published in
ዜና
• 226ሺ ካሬ ሜትር መሬት ላይ ምርመራ እየተካሄደ ነው ተብሏል • 640 የሚሆኑ ሰዎች ከሙስና ጋር የተያያዘ ክስ ተመስርቶባቸዋል ባለፈው ህዳር ወር ላይ ለተቋቋመው የብሔራዊ ፀረ ሙስና ኮሚቴ በደረሱ ጥቆማዎች ላይ ምርመራ ተደርጎ 2.2 ቢሊዮን ብር የሚገመት የህዝብ ንብረት በሙስና…
Read 1294 times
Published in
ዜና
ቴክኖሎጂው በራሱ ባለሙያዎች አቅም መበልጸጉን አስታውቋል ሕብረት ባንክ ያሻሻለውን የ*811# ዩኤስኤስዲ ኮድ እና የሞባይል ባንኪንግ መተግበሪያ፣ በራሱ የውስጥ ሰራተኞች አቅም በማበልጸግ አገልግሎቱን በይፋ አስጀምሯል፡፡ ሕብረት ባንክ የተሻሻለውን የሞባይል ባንኪንግ አገልግሎት በራሱ የአይቲ ቡድን በመተግበር በሃገራችን የመጀመሪያው ባንክ ነው ተብሏል።ሕብረት ባንክ…
Read 1225 times
Published in
ዜና