ዜና
- የአንድ ኩንታል ስንዴ ዋጋ ሰባት ሺ ብር ደርሷል - በስንዴ ዋጋ መናር ሳቢያ ዳቦ ቤቶች ስራቸውን እያቆሙ ነው - አርሶ አደሩ አንድ ኩንታል ስንዴ በ3200 ብር ለመንግስት እንዲያስረክብ ይገደዳል መንግስት የስንዴ ምርትን ወደ ውጪ አገር መላክ መጀመሩን ተከትሎ፣ የስንዴ…
Read 2102 times
Published in
ዜና
- ባለፉት 2 ዓመታት 72 ሺህ ተፈናቃዮችን ተቀብለናል -ባለፉት 10 ቀናት ብቻ ከኦሮሚያና ከአዲስ አበባ ብቻ 9 ሺህ ተፈናቃዮች ወደ ዞኑ መጥተዋል የተፈናቃይ ቁጥር በየጊዜው እየጨመረ በመምጣቱና በሀብት እጥረት ሳቢያ ተጨማሪ ተፈናቃዮችን መቀበል እንደማይችል የሰሜን ሸዋ ዞን አደጋ መከላከልና የምግብ…
Read 1522 times
Published in
ዜና
- ከ30 ሰዎች በላይ የአካል ጉዳት ደርሶባቸዋል - ግድያው ፈፅሞ ተቀባይነት የሌለው እርምጃ ነው - ኢሰመኮ የጉራጌ ዞን ዋና ከተማ በሆነችው ወልቂጤ ከተማ ውስጥ በሚገኙ የተለያዩ ቦታዎች የቧንቧ ውሃ አቅርቦት ለረዥም ጊዜ መቋረጡን ተከትሎ፣ መንግስት መፍትሄ እንዲሰጣቸው ባለፈው ረቡዕ የካቲት…
Read 2407 times
Published in
ዜና
Saturday, 18 February 2023 19:31
ኢትዮጵያ የመርማሪ ኮሚሽኑ የሥራ ውል እንዲቋረጥ ያቀረበችውን ጥያቄ የአፍሪካ የሰብአዊና ሕዝቦች መብት ኮሚሽን ውድቅ አደረገው
Written by መታሰቢያ ካሳዬ
የስራ ውል የማቋረጡ ጥያቄ በቅርቡ ለሚካሔደው የተመድ የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት ይቀርባል ተብሎ ነበር የፌደራሉ መንግስት ከህውኃት ኃይሎች ጋር ባደረገው የሰሜን ኢትዮጵያው ጦርነት ወቅት የተፈጸሙ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን እንዲመረምር የተቋቋመው ዓለም አቀፍ የባለሞያዎች ኮሚሽን የሥራ ውል እንዲቋረጥ በኢትዮጵያ የቀረበውን ጥያቄ፤…
Read 2044 times
Published in
ዜና
Saturday, 18 February 2023 19:24
በትግራይ ይቋቋማል የተባለው ጊዜያዊ መንግስት ከተቃዋሚ ፓርቲዎች ተቃውሞ ገጠመው
Written by መታሰቢያ ካሳዬ
ከሁለት ዓመታት በላይ በጦርነት ውስጥ የዘለቀችው የትግራይ ክልል ጊዜያዊ መንግስት ለማቋቋም እየሰራ መሆኑንና ጊዜያዊ መንግስቱ የሚመሰረትበት ሰነድም በቀጣይ ሳምንት ይፋ እንደሚያደርግ የተሰጠውን መግለጫ ተከትሎ፣ በክልሉ የሚገኙ ተቃዋሚ ፓርቲዎች በጋራ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ ፓርቲዎቹም በሰጡት በዚሁ መግለጫም፤ በትግራይ ክልል መሰረታዊ የተባለውን ጊዜያዊውን…
Read 2118 times
Published in
ዜና
Thursday, 16 February 2023 17:03
ቢጂአይ ኢትዮጵያ፤ ሜታ አቦ ፋብሪካን ለማዘመን ከግማሽ ቢ. ብር በላይ ማውጣቱን አስታወቀ
Written by Administrator
ቢጂአይ ኢትዮጵያ የሜታ አቦ ፋብሪካን እንደገና ለማደስና ለማስፋፋት ከ550 ሚሊዮን ብር በላይ ማውጣቱን አስታወቀ፡፡በዛሬው ዕለት የካቲት 9 ቀን 2015 ዓ.ም በሰበታ ከተማ በሜታ አቦ ፋብሪካ ግቢ ውስጥ በተዘጋጀ ሥነሥርዓት ላይ የቢጂአይኢዮጵያ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሄርቬ ሚልሃድ፣ ባለፉት ስድስት ወራት የተከናወኑ…
Read 2196 times
Published in
ዜና