ዜና
“ተመልሰን ስንመጣ ካገኘናችሁ እንጨርሳችኋለን ብለውናል” •በጥቃቱ ከ350 በላይ ንፁሃን በአሰቃቂ ሁኔታ መገደላቸው ተነግሯል •ቁጥራቸው ያልታወቀ ነዋሪዎች በታጣቂዎቹ ታግተው ተወስደዋል •በጥቃቱ ከ3 ቀን ህፃን እስከ 82 ዓመት አዛውንት ድረስ ተገድለዋል • የተመድ የሰብአዊ መብት ኮሚሽን መንግስት በጅምላ ጭፍጨፋው ዙሪያ ፈጣንና ገለልተኛ…
Read 6328 times
Published in
ዜና
Saturday, 25 June 2022 18:06
መንግስት የዜጎችን በህይወት የመኖር ተፈጥሯዊ መብት እንዲያስከብር ፓርቲዎች ጠየቁ
Written by አለማየሁ አንበሴ
- “ከጥቃቱ የተረፉ ዜጎችን ደህንነት አስተማማኝ ማድረግ ይገባል”-ኦፌኮ- -መንግስት ለሚረግፉ ዜጎች ህይወት ተጠያቂ ነው”- ኢዜማ- - “መንግስት ዜጎችን መጠበቅ ቢያቅተው፣ ቢያንስ ከማዘናጋት ይቆጠብ”-እናት -ፓርቲ ከጊዜ ወደ ጊዜ በዜጎች ላይ ማንነትን መሰረት ያደረጉ ጥቃቶችና የጅምላ ጭፍጨፋዎች መባባስ በእጅጉ እንዳሳሰባቸው የገለፁ የተቃዋሚ…
Read 6064 times
Published in
ዜና
Saturday, 25 June 2022 18:05
የጎንደር ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች የወለጋውን የንፁሃን ጭፍጨፋ በሰላማዊ ሰልፍ አወገዙ
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
“እኛም ያልሞትነው ወለጋ ስላልተገኘን ነው” - ተማሪዎች ሰሞኑን በምዕራብ ወለጋ የተለያዩ ቀበሌዎች በአሸባሪው የኦነግ ሸኔ ታጣቂዎች የተፈጸመውን የጅምላ ጭፍጨፋ በማውገዝ ትላንት ረፋድ ላይ የጎንደር ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ሰላማዊ ሰልፍ አደረጉ፡፡ በሰላማዊ ሰልፉ ላይ የአፄ ቴዎድሮስ፣ የፋሲልና የማራኪ ካምፖሶች ተማሪዎች መሳተፋቸውን የገለጹት…
Read 6174 times
Published in
ዜና
ጉቦ መጠየቅ፣ ስልጣንን አላግባብ መጠቀምና የገለልተኝነት ችግር ከቀረቡባቸው ክሶች ይጠቀሳሉ፡፡በፍርድ ቤት ሂደት ውስጥ ከሙስናና ስልጣንን ያለአግባብ ከመጠቀም ጋር በተያያዘ ክስ የቀረበባቸው ከ300 በላይ የፌደራል ፍርድ ቤቶች ዳኞች ህግ ፊት እንዳልቀረቡና አሁንም ድረስ በስራቸው ላይ እንደሚገኙ ደርሼበታለሁ ሲል የፌደራል የፍትህና ህግ…
Read 6123 times
Published in
ዜና
Saturday, 25 June 2022 18:01
የኢንተርኔት ማህበረሰብ፤ በአፍሪካ የኢንተርኔት አገልግሎትን ለማስፋፋት እንደሚሰራ ገለፀ
Written by Administrator
በኮሮና ወረርሽኝ ወቅት በአፍሪካ የኢንተርኔት አጠቃቀም 23 በመቶ ጨምሯል በአፍሪካ የኢንተርኔት አገልግሎትን ለማስፋፋት በትጋት እንደሚሰራ የኢንተርኔት ማህበረሰብ (ISOC) ገለፀ፡፡ ከሰሀራ በታች ያሉ የአፍሪካ አገራት በዓለም አቀፍ የኢንተርኔት ግንኙነት ከፍተኛ ዕድገት እያስመዘገቡ መሆኑንና በ2000 ዓ.ም ከአንድ በመቶ በታች የነበረው የተጠቃሚ መጠን…
Read 5886 times
Published in
ዜና
የኢትዮጵያ ምጣኔ ሃብት ውስጣዊና ውጫዊ ተግዳሮቶች በእጅጉ እየናጡት እንደሚገኝ የጠቆመው አለማቀፉ የገንዘብ ተቋም መፍትሄው አፋጣኝ መዋቅራዊ ማሻሻያ መሆኑን አመልክቷል።በ2021/22 የኢትዮጵያ አማካይ አመታዊ እድገት 3.8 በመቶ እንደሚሆን የተነበየው ተቋሙ፤ ይህም በሸቀጦች ዋጋ ንረትና በውጭ ምንዛሬ እጥረቶች የታጀበ ጤናማ ያልሆነ እድገት መሆኑንም…
Read 236 times
Published in
ዜና