ዜና
Saturday, 04 March 2023 10:54
የዘንድሮው የአድዋ በዓልን በምኒልክ አደባባይ ማክበር አለመቻሉ ነዋሪውን አስቆጣ
Written by መታሰቢያ ሳሣዬ
• በዓሉን ለማክበር የወጣ አንድ መምህር በጥይት ተመቶ ህይወቱ አልፏል • በርካቶች በፀጥታ ሀይሎች በተተኮሰባቸው ጥይት ከፍተኛ ጉዳት ደርሶባቸዋል ተብሏል • የቅዱስ ጊዮርጊስ በዓለ ንግስ በአስለቃሽ ጭስ ተስተጓጉሏል • በቤተክርስቲያን ቅጥር ግቢ ውስጥ በርካታ ህጻናትና አቅመ ደካሞች ከፍተኛ ጉዳት ደርሶባቸዋል…
Read 1766 times
Published in
ዜና
Saturday, 04 March 2023 10:53
የፀጥታ ኃይሎች በምኒልክ አደባባይ በተሰበሰቡ ነዋሪዎች ላይ ከመጠን ያለፈ እርምጃ ወስደዋል - ኢሰመኮ
Written by መታሰቢያ ሳሣዬ
ኢትዮጵያ ቅኝ ገዥውን የጣሊያን ጦር ድል የነሳችበትን ዓመታዊውን የዓድዋ ድል በዓል ለመታደም በምኒልክ አደባባይ በተሰበሰቡ ነዋሪዎች ላይ የመንግሥት የፀጥታ ኃይሎች አላስፈላጊና ከፍተኛ ሃይል መጠቀማቸውንና በዚህም ከፍተኛ ጉዳት መድረሱን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን /ኢሰመኮ/ አስታወቀ። የመንግስት የጸጥታ ሃይሎች በሰላማዊው ህዝብ ላይ…
Read 1243 times
Published in
ዜና
የምግብና መድሀኒት ባለሥልጣን አዲስ ድረ-ገፅ ይፋ አደረገ በኢትዮጵያ የትንባሆ አጠቃቀም ከሌሎች ጎረቤት ሀገራት ጋር ሲነፃፀር ዝቅተኛ ቢሆንም፣ ከዚሁ ጋር በተያያዘ በሳምንት 259 ወንዶችና 65 ሴቶች እንዲሁም በዓመት 16 ሺህ 800 ሰዎች እንደሚሞቱ ተገለፀ፡፡ይህንን የገለፀው የኢትዮጵያ ምግብና መድሀኒት ባለስልጣን ባለፈው ማክሰኞ…
Read 1313 times
Published in
ዜና
“ረሃቡ ከቀጠለ ቦረና ምድረ በዳ ትሆናለች” በደቡብ ኢትዮጵያ ኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን የተከሰተው ድርቅ በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ አርብቶ አደሮችን ለአስከፊ ረሃብ ማጋለጡ ተጠቁሟል። በዞኑ ከሚገኙ አንድ ነጥብ ሰባት ሚሊየን ነዋሪዎች መካከል ከስምንት መቶ ሺ በላይ የሚሆኑት የድርቁ ሰለባ ሆነዋል። ድርቁ…
Read 1931 times
Published in
ዜና
- የአንድ ኩንታል ስንዴ ዋጋ ሰባት ሺ ብር ደርሷል - በስንዴ ዋጋ መናር ሳቢያ ዳቦ ቤቶች ስራቸውን እያቆሙ ነው - አርሶ አደሩ አንድ ኩንታል ስንዴ በ3200 ብር ለመንግስት እንዲያስረክብ ይገደዳል መንግስት የስንዴ ምርትን ወደ ውጪ አገር መላክ መጀመሩን ተከትሎ፣ የስንዴ…
Read 1848 times
Published in
ዜና
- ባለፉት 2 ዓመታት 72 ሺህ ተፈናቃዮችን ተቀብለናል -ባለፉት 10 ቀናት ብቻ ከኦሮሚያና ከአዲስ አበባ ብቻ 9 ሺህ ተፈናቃዮች ወደ ዞኑ መጥተዋል የተፈናቃይ ቁጥር በየጊዜው እየጨመረ በመምጣቱና በሀብት እጥረት ሳቢያ ተጨማሪ ተፈናቃዮችን መቀበል እንደማይችል የሰሜን ሸዋ ዞን አደጋ መከላከልና የምግብ…
Read 1397 times
Published in
ዜና