ዜና

Rate this item
(6 votes)
• በዓሉን ለማክበር የወጣ አንድ መምህር በጥይት ተመቶ ህይወቱ አልፏል • በርካቶች በፀጥታ ሀይሎች በተተኮሰባቸው ጥይት ከፍተኛ ጉዳት ደርሶባቸዋል ተብሏል • የቅዱስ ጊዮርጊስ በዓለ ንግስ በአስለቃሽ ጭስ ተስተጓጉሏል • በቤተክርስቲያን ቅጥር ግቢ ውስጥ በርካታ ህጻናትና አቅመ ደካሞች ከፍተኛ ጉዳት ደርሶባቸዋል…
Rate this item
(6 votes)
 ኢትዮጵያ ቅኝ ገዥውን የጣሊያን ጦር ድል የነሳችበትን ዓመታዊውን የዓድዋ ድል በዓል ለመታደም በምኒልክ አደባባይ በተሰበሰቡ ነዋሪዎች ላይ የመንግሥት የፀጥታ ኃይሎች አላስፈላጊና ከፍተኛ ሃይል መጠቀማቸውንና በዚህም ከፍተኛ ጉዳት መድረሱን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን /ኢሰመኮ/ አስታወቀ። የመንግስት የጸጥታ ሃይሎች በሰላማዊው ህዝብ ላይ…
Rate this item
(3 votes)
የምግብና መድሀኒት ባለሥልጣን አዲስ ድረ-ገፅ ይፋ አደረገ በኢትዮጵያ የትንባሆ አጠቃቀም ከሌሎች ጎረቤት ሀገራት ጋር ሲነፃፀር ዝቅተኛ ቢሆንም፣ ከዚሁ ጋር በተያያዘ በሳምንት 259 ወንዶችና 65 ሴቶች እንዲሁም በዓመት 16 ሺህ 800 ሰዎች እንደሚሞቱ ተገለፀ፡፡ይህንን የገለፀው የኢትዮጵያ ምግብና መድሀኒት ባለስልጣን ባለፈው ማክሰኞ…
Rate this item
(10 votes)
“ረሃቡ ከቀጠለ ቦረና ምድረ በዳ ትሆናለች” በደቡብ ኢትዮጵያ ኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን የተከሰተው ድርቅ በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ አርብቶ አደሮችን ለአስከፊ ረሃብ ማጋለጡ ተጠቁሟል። በዞኑ ከሚገኙ አንድ ነጥብ ሰባት ሚሊየን ነዋሪዎች መካከል ከስምንት መቶ ሺ በላይ የሚሆኑት የድርቁ ሰለባ ሆነዋል። ድርቁ…
Rate this item
(7 votes)
- የአንድ ኩንታል ስንዴ ዋጋ ሰባት ሺ ብር ደርሷል - በስንዴ ዋጋ መናር ሳቢያ ዳቦ ቤቶች ስራቸውን እያቆሙ ነው - አርሶ አደሩ አንድ ኩንታል ስንዴ በ3200 ብር ለመንግስት እንዲያስረክብ ይገደዳል መንግስት የስንዴ ምርትን ወደ ውጪ አገር መላክ መጀመሩን ተከትሎ፣ የስንዴ…
Rate this item
(4 votes)
- ባለፉት 2 ዓመታት 72 ሺህ ተፈናቃዮችን ተቀብለናል -ባለፉት 10 ቀናት ብቻ ከኦሮሚያና ከአዲስ አበባ ብቻ 9 ሺህ ተፈናቃዮች ወደ ዞኑ መጥተዋል የተፈናቃይ ቁጥር በየጊዜው እየጨመረ በመምጣቱና በሀብት እጥረት ሳቢያ ተጨማሪ ተፈናቃዮችን መቀበል እንደማይችል የሰሜን ሸዋ ዞን አደጋ መከላከልና የምግብ…
Page 2 of 403