ዜና
አገልግሎት ሰጪና ፈላጊን ያገናኛል ተብሏል አገልግሎት ሰጪ ድርጅቶችንና ግለሰቦችን ከአገልግሎት ፈላጊዎች ጋር የሚያገናኝና አስተማማኝ አገልግሎት ያቀርባል የተባለ ሞባይል መተግበሪያ ተመርቆ ስራ ጀመረ።በትናንትናው ዕለት በይፋ ስራውን የጀመረውና “ምን ልታዘዝ አዲስ” የተሰኘው ይኸው መተግበሪያ፤ የኮንስትራክሽን ባለሙያዎችን፣ የፍሳሽ ውሃ መስመር ዝርጋታ፣ የኤሌክትሪክ መስመር…
Read 10672 times
Published in
ዜና
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጉዳዩን እያጣራሁ ነው ብሏል ኢትዮጵያ በርበራ ወደብ ላይ የነበራትን የ19 በመቶ ድርሻ ማጣቷ ተነገረ፡፡ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጉዳዩን እያጣራሁ ነው ብሏል፡፡ ኢትዮጵያ ከሱማሌ ላንድ ለወሰደችው የ19 በመቶ የበርበራ ወደብ ድርሻ፣ ማሟላት የሚገባትን ጉዳዮች ሳታሟላ በመቅረቷ የባለቤትነት መብቷን…
Read 11067 times
Published in
ዜና
• እርቅ የሚያስፈልገው በህዝብና ህዝብ መካከል ብቻ ሳይሆን በህዝብና መንግስት መካከልም ጭምር ነው • አገራዊ እርቁ እንዲሰምር ነፍጥ ታጣቂ ኃይሎች ነፍጣቸውን አውርደው ለእርቅ መቀመጥ ይገባቸል • ዛሬም የጥፋት እጁን ካልሰበሰበ ቡድን ጋር ምን ዓይነት እርቅ እንደሚደረግ አይገባንም በሀገራችን የተከሰቱ ቅራኔና…
Read 10603 times
Published in
ዜና
በሶማሌ ብሄራዊ ክልልና በኦሮሚያ አዋሳኝ አካባቢዎች አልሸባብ ሲያደርጋቸው የነበሩ እንቅስቃሴዎችን እንዲሁም ከሸኔ ጋር የሞከራቸውን ትስስሮሽ የመፍጠር እንቅስቃሴ የጸጥታ አካላት በተጠና መልኩ ማክሸፋቸውን መንግስት አስታውቋል።በወቅታዊ ሃገራዊ የደህንነትና ፀጥታ ጉዳዮች ዙሪያ ሰሞኑን መግለጫ ያወጣው ብሔራዊ የደህንነት ምክር ቤት፤ ባለፈው አንድ ወር በሁሉም…
Read 10651 times
Published in
ዜና
በኢትዮያና ህንድ ላይ የተሞከረው አዲሱ የህክምና መመሪያ ለኤችአይቪ እና ቀንጭር (አባላዘር) ህሙማን የተሻለ ተስፋን ፈንጥቋል ተባለ።የዓለም ጤና ድርጅት ይፋ ያደረገውና በዋናነት በኢትዮጵያና በህንድ በሚገኙ የኤችአይቪ እና የአባላዘር በሽታ ተጠቂዎች ላይ የተሞከረው አዲሱ የኤችአይቪ እና አባላዘር ህሙማን ህክምና መመሪያ፣ ቀድሞ ከነበረው…
Read 10897 times
Published in
ዜና
ኤስኦ ኤስ የህፃናት መንደሮች በኢትዮጵያ፣ አሸባሪው የህወሃት ታጣቂ ሃይል በቀሰቀሰው ጦርነት ከፍተኛ ጉዳት ለደረሰባቸው የአማራ አካባቢ ዜጎች፣ የ145 ሚ. ብር አዲስ ፕሮጀክት ይፋ አደረገ። ግብረሰናይ ድርጅቱ ይህን ይፋ ያደረገው ባለፈው ረቡዕ ረፋድ ላይ በኢትዮጵያ ስካይ ላይት ሆቴል በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ…
Read 10420 times
Published in
ዜና