ዜና

Rate this item
(0 votes)
ከትላንት በስቲያ ጥር 25 በኢትዮ ቴሌኮም እና በገቢዎች ሚኒስቴር መካከል የግብር ክፍያዎችን በቴሌብር ለመሰብሰብ የሚያስችል ስምምነት ተደረገ፡፡ በዚህም ስምምነት፣ የሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ ደንበኞች የተለያዩ የግብር ክፍያዎችን በቴሌብር የዲጂታል ክፍያ ሥርዓት ተጠቅመው በኦንላይን አገልግሎት ክፍያቸውን እንዲፈፀሙ ያስችላቸዋል ተብሏል፡፡ ይህ የአጋርነት ስምምነት…
Rate this item
(11 votes)
በህዝብ እንደራሲዎች ምክር ቤት በአሸባሪነት የተፈረጀው ኦነግ ሸኔ ጥር 13 ቀን 2015 ዓ.ም በከፈተው ድንገተኛ ጥቃት በርካታ የአማራ ልዩ ሀይል አባላት፣ የፌዴራል ፖሊሶች ሚሊሻዎች፣ የፀጥታ አስከባሪዎችና ንፁሃን መገደላቸውን በሸዋ የሚንቀሳቀሱ የሲቪክ ማህበራት አስታውሰው፤ መንግስት ይህንን በአሸባሪ ቡድኑ የሚደርስ ጥቃት በአስቸኳይ…
Rate this item
(1 Vote)
 እየተጠናቀቀ በሚገኘው የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ላይ ተቃውሞ እንደሌላት፤ የግድቡንም ሆነ የድንበር ጉዳዮችን በተመለከተ በጋራ መግባባትና ንግግር መፍትሔ ለመስጠት ዝግጁ መሆኗን ሱዳን አስታወቀች። አገሪቱ ይህንን ያስታወቀችው ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ በሱዳን ያደረጉትን የአንድ ቀን የስራ ጉብኝነት ተከትሎ በጋራ ባወጡት…
Rate this item
(2 votes)
በኢትዮጵያ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት አስተባባሪነት የተመራ የአገር በቀልና የውጭ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶችን ያካተተ ቡድን ጥር 15 ቀን 2015 ዓ.ም በመቀሌ የሥራ ጉብኝት ማድረጉ ተገለጸ። ጉብኝቱ በትግራይ ያለውን ወቅታዊ የሰብዓዊ እርዳታ አቅርቦትና በቀጣይ ስለሚከናወኑ የመልሶ ማቋቋምና መሰል ተግባራት ላይ…
Rate this item
(1 Vote)
ሀይሌ ሆቴሎችና ሪዞርቶችን በአምስት አመት ውስጥ 20 ለማድረስ እየተሰራ ነው ባለፈው ጥቅምት 1 የሙከራ አገልግሎት ጀምሮ የነበረው “ሀይሌ ግራንድ አዲስ አበባ ሆቴል” ከትናንት በስቲያ ሃሙስ አንስቶ በሙሉ አቅሙ ስራ መጀመሩን ተገለፀ፡፡ በ15 ሺህ ካሬ ሜትር ላይ ያረፈው ሆቴሉ ለ450 ሰዎች…
Rate this item
(1 Vote)
“ህዝበ ውሳኔው መንግስት እንደሚለው ህዝቡን ያሳተፈ አይደለም” በአዲሱ የደቡብ ኢትዮጵያ የክልል አደረጃጀት ላይ በርካታ የህግ ክፍተቶች መኖራቸውን የገለፀው የወላይታ ዞን የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት፤ መንግስት የህግ ጥሰቶችን በአስቸኳይ እንዲያስተካክል ጠየቀ፡፡ በ2015 ዓ.ም በህጋዊነት ተደራጅቶ ተግባሩን እየፈፀመ መሆኑን የገለፀው የጋራ…
Page 4 of 403