ዜና
ድርጊቱ የአገሪቱን የፕሬስ ነፃነት አደጋ ላይ የጣለ ነው ብሏል በአማራ ክልልና በአዲስ አበባ 11 ጋዜጠኞችና የሚዲያ ባለሙያዎች ከሰሞኑ በመንግስት መታሰራቸው እንዳሳሰበው ያስታወቀው አለማቀፉ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች (ሲፒጂ) ጋዜጠኞችን የማዋከብ ድርጊት እንዲቆም ጠይቋል፡፡ሲፒጄ ፤በኢትዮጵያ የጋዜጠኞችና የሚዲያ ባለሙያዎች እስርና እንግልት አሳሳቢ ደረጃ…
Read 10202 times
Published in
ዜና
እናት ፓርቲ በደቡብ ክልል ወላይታ ዞንና በአማራ ክልል የሚገኙ አመራሮቹ እንደታሰሩበት አስታወቀ።ፓርቲው በአማራ ክልል እየተፈጸመ ነው ባለው አፈና፣ አቶ ሙሉጌታ የሺጥላ የተባለ የሰቆጣ መምህራን ትምህርት ኮሌጅ መምህርና የእናት ፓርቲ የሳይንት 2 ምርጫ ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እጩ ተወዳዳሪ፣እንዲሁም በህልውና…
Read 10197 times
Published in
ዜና
• ሁለት አሸናፊዎች በነፍስ ወከፍ 1 ሚ.ብር ይሸለማሉ • ከ56 አገራት ከመቶ በላይ ተወዳዳሪዎች ይሳተፉበታል የኢትዮጵያ ዓለማቀፍ የቅዱስ ቁርአን ውድድር ሽልማት ሰኔ 5 ቀን 2014 ዓ.ም እንደሚካሄድ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት አስታወቀ፡፡ በውድድሩ ከ56 የዓለም አገራት የተውጣጡ ከ100 በላይ…
Read 7564 times
Published in
ዜና
Saturday, 21 May 2022 10:56
ኢሰመኮ ከህግ አግባብ ውጪ ታስረዋል ያላቸው የኦነግ አባላት በአፋጣኝ እንዲፈቱ አሳሰበ
Written by መታሰቢያ ሳሣዬ
ኮሚሽኑ ለ10 ቀናት በስፍራው በመገኘት ምርመራ ማካሄዱን አመልክቷል ከህግ አግባብ ውጪ በተለያዩ ወህኒ ቤቶች በእስር ላይ የሚገኙ የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) አመራሮችና አባላት በአፋጣኝ ከእስር እንዲለቀቁ የሰብአዊ መብት ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አሳሰበ፡፡ከመጋቢት 1 ቀን 2014 ዓ.ም እስከ መጋቢት 10 ቀን 2014…
Read 10179 times
Published in
ዜና
ከህግ አግባብ ውጪ በግለሰቦች ላይ የሚፈጸሙ አፈናዎች እየተጠናከሩ መምጣታቸው በእጅጉ እንዳሳሰበው ያመለከተው እናት ፓርቲ፤ መሰል አፈናዎች በአስቸኳይ እንዲቆሙና የታፈኑ ግለሰቦች ተገቢውን ፍትህ እንዲያገኙ ጠይቋል።“አፈና ለደርግና ለህወሃትስ ምን ጠቀመ?” ሲል በመግለጫው የጠየቀው ፓርቲው፤ ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ ብዙ ተስፋ የተጣለበት የለውጥ ሂደት…
Read 10194 times
Published in
ዜና
ከፍተኛ የጦርነት ዝግጅት ላይ የሚገኘው የህውሓት ቡድን፣ የትግራይ ወጣቶችን በግዳጅ ለጦርነት እየቀሰቀሰና እየመለመለ መሆኑን የተለያዩ አለማቀፍ ተቋማትና ሚዲያዎች ያጋለጡ ሲሆን ሕውሓትም ድርጊቱን አላስተባበለም።ሮይተርስ የዜና ወኪል ከየካቲት እስከ ግንቦት 2014 ዓ.ም በትግራይ ባደረገው ቅኝትና የምርመራ ሪፖርት፣ በሺዎች የሚቆጠሩ የትግራይ ወጣቶች በግዳጅ…
Read 10698 times
Published in
ዜና