ዜና
ከ400 በላይ ኢንዱስትሪዎች ምርት አቁመዋል ተብሏል በአገሪቱ የተለያዩ ክፍሎች የሚገኙ ከ446 በላይ ኢንዱስትሪዎች በገጠሟቸው የተለያዩ ችግሮች ሳቢያ ምርት አቁመው መዘጋታቸውን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር መረጃ ያመለክታል፡፡ለኢንዱስትሪዎቹ መዘጋት በዋናነት የተጠቀሱት ምክንያቶች፡- የጥሬ እቃና የፋይናንስ እጥረት፣ እንዲሁም የመሰረተ ልማት ችግርና የተቀናጀ የመንግስት ድጋፍ እጦት…
Read 8564 times
Published in
ዜና
በመጪው ሰኔ 11 እና 12 ቀን 2014 ዓ.ም አንደኛ መደበኛ ጉባኤውን የሚያካሂደው ኢዜማ፤ ቀጣይ መሪውን ለየት ባለ የምርጫ ሥርዓት እንደሚመርጥ አስታውቋል፡፡የመደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ አዘጋጅ ኮሚቴ አዋቅሮ ከመጋቢት 10 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ የተለያዩ ዝግጅቶችን እያከናወነ መሆኑን ያመለከተው ኢዜማ፤ ቀጣይ መሪዎቹን…
Read 8422 times
Published in
ዜና
ስልጠናው በመላው አገሪቱ በ20 ከተሞችና በ32 የስልጠና ማዕከላት ለ5 ቀን ተካሂዷል የኢትዮጵያ ልማት ባንክ አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዝ አንቀሳቃሾች ብድር ወስደው ወደ ስራ እንዲገቡ ለማድረግ ላለፉት 5 ቀናት የዘለቀ ሥልጠና ለ34 ሺ ሰልጣኞች የሰጠ ሲሆን ለእነዚህ ሰልጣኞች 20 ቢሊዮን ብር ብድር…
Read 4764 times
Published in
ዜና
Saturday, 14 May 2022 00:00
ኢሰመኮ በሶማሌ ክልል በጎሳ አባላት ላይ በፀጥታ ሃይሎች የተፈጸመውን ጥቃት አጋለጠ
Written by አለማየሁ አንበሴ
በሶማሌ ክልል ፈፋን ዞን ጉርስም ወረዳ፣ ቦምባስ ከተማ ባህላዊ ስነ ስርዓት የጎሳ መሪ (ሱልጣን) ለመምረጥ በተሰባሰቡ ሰዎች ላይ መጋቢት 11 እና 12 ቀን 2014 በክልሉ የፀጥታ ሃይሎች በተወሰደ የሃይል እርምጃ 11 ሰዎች ሲገደሉ 33 በፅኑ መቁሰላቸውን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን…
Read 282 times
Published in
ዜና
ትኩረታቸውን በሰብአዊ መብቶች ጥበቃ ላይ አድርገው የሚሰሩ 20 የሲቪል ማህበራት በጋራ በሰጡት መግለጫ፤ የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮችና ፖለቲከኞቹ ግጭት ቀስቃሽ ከሆኑ ንግግሮች እንዲቆጠቡ የጠየቁ ሲሆን መንግስት በበኩሉ፤ የዜጎችን የሰብአዊ፣ መብት እንዲያከብር አሳስበዋል፡፡ማህበራቱ በጋራ መግለጫው በሰሜን ያለው ጦርነት ከፍተኛ የሠብአዊ ውድመት ማድረሱን…
Read 12436 times
Published in
ዜና
በክልሉ የተፈፀመው የንፁሃን ግድያ በዓለምቀፍ ገለልተኛ ወገን እንዲጣራ ጠይቋል መንግስት በኦሮሚያ ክልል “ኦነግ ሸኔ” በሚል የሚጠራውን ታጣቂ አማፂ ቡድን ለመደምሰስ በጀመረው ወታደራዊ ዘመቻ በርካታ ንጹሃን መገደላቸውን ሰሞኑን ባወጣው መግለጫ ያመለከተው የኦሮሞ ፌደራላዊ ኮንግረስ (ኦፌኮ) ፤ የተፈጸመው የጅምላ ግድያ በዓለም አቀፍ…
Read 12712 times
Published in
ዜና