ዜና
Saturday, 03 December 2022 11:40
“ኢማጂን ዋን ዴይ” ለሁለት ክልል ት/ቤቶች የ10 ሚ. ብር የ ICT ስልጠና ግብአቶችን አስረከበ
Written by ናፍቆት ዩሴፍ
ለ 2 ዓመት የሚቆይ የ 100 ሚሊዮን ብር ፕሮጀክት አስተዋውቋል “ኢማጂን ዋን ዴይ” የተሰኘ አለም አቀፍ ግብረ ሰናይ ድርጅት፣ በኦሮሚያና በደቡብ ብሔሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል 60 ት/ቤቶች የሚውልና 10ሚ. ብር የወጣባቸው አይሲቲ ማሰልጠኛ እቃዎች አበረከተ፡፡ ግብረ ሰናይ ድርጅቱ ባለፈው ሳምንት…
Read 11192 times
Published in
ዜና
• “በሰላም ስምምነቱ መሰረት ትጥቅ የማስፈታቱን ስራ እየሰራን ነው”- ጄነራል ታደሰ ወረደ • “የኤርትራ ሰራዊት ከትግራይ ካልወጣ ህወሓት ትጥቅ የሚፈታበት ምክንያት የለም” - አቶ ጌታቸው ረዳ በመንግስትና በህውሓት አመራሮች መካከል በደቡብ አፍሪካ ፕሪቶሪያ የተደረገውን የሰላም ስምምነት ተፈፃሚ የማድረጉ ሂደት በተቀመጠለት…
Read 8476 times
Published in
ዜና
ከክልል አደረጃጀት ጥያቄ ጋር በተያያዘ በተነሳው ተቃውሞ ከ70 በላይ ሰዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል በደቡብ ክልል ጉራጌ ዞን ውስጥ ከክልል አደረጃጀት ጥያቄ ጋር ተያይዞ በተቀሰቀሰ አመፅና ተቃውሞ ሳቢያ ዞኑ ከትናንት ህዳር 16 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ በኮማንድ ፖስት እንዲተዳደር መወሰኑ ተገለፀ፡፡…
Read 8007 times
Published in
ዜና
- አብን በአካባቢው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ እንዲታወጅ ጠይቋል - ኦፌኮ ለችግሮቹ መባባስ “አብን”ን ተጠያቂ አድርጓል በኦሮሚያ ክልል በተደጋጋሚ በሚፈጠሩ የፀጥታ ችግሮችና በንፁሃን ላይ በሚደርሱ ጥቃቶች ላይ የኦሮሞ ፌደራላዊ ኮንግረስ (ኦፌኮ) እና የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን)እርስ በርስ እየተካሰሱ ነው፡፡ አብን በክልሉ…
Read 8114 times
Published in
ዜና
ከሽንብራ ዱቄትና ከተለያዩ የምግብ ግብአቶች የሚዘጋጅ ብስኩት መመረት ጀመረ በአገራችን የመቀንጨር አደጋ 37 በመቶ የደረሰ ምጣኔ ያለው ሲሆን ችግሩ በስፋት የሚታየው ዕድሜያቸው ከአምስት አመት በታች በሆኑ ህጻናት ላይ እንደሆነ ተገለፀ። ይህ የተገለጸው ለህጻናት አካላዊና አዕምሮአዊ ዕድገት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያደርጋል የተባለና…
Read 8065 times
Published in
ዜና
በቴሌብር ለመፈጸም የሚያስችል አሰራር ተግባራዊ አደረጉ ኢትዮ ቴሌኮም እና ሲኔት ሶፍትዌር ቴክኖሎጂ፣ የሲኔት ሶፍትዌር ተጠቃሚ አጋሮች ደንበኞቻቸው የአገልግሎትና የግብይት ክፍያቸውን በቴሌብር አማካኝነት ለመፈጸም የሚያስችላቸውን አሰራር ከትላንት በስቲያ ሐሙስ ተግባራዊ አደረጉ:: ይህም አሰራር ቴሌብርንና ሲኔት ሶፍትዌርን በማስተሳሰር፣ የሲኔት ሶፍትዌር ተጠቃሚ አጋሮች…
Read 8047 times
Published in
ዜና