ዜና
- በአንድ አመት ጊዜ ውስጥ ብቻ በነዳጅ ዋጋ ላይ 55 በመቶ ጭማሪ ተደርጓል - የነዳጅ ዋጋ ጭማሪው በኑሮ ውድነቱ ላይ ቤንዚን ማርከፍከፍ ነው ተብሏል - በየእለቱ 2.5 ሚሊ. ሊትር ቤንዚንና 8 ሚሊ. ሊትር ናፍጣ ጥቅም ላይ ይውላል የንግድና ቀጣናዊ ትስስር…
Read 1471 times
Published in
ዜና
Saturday, 02 September 2023 00:00
በትግራይ ክልል ሊካሄድ የታቀደው ታላቅ ሰላማዊ ሰልፍ ታገደ ከጳጉሜ 2-4 ሊካሄድ የሰበ ነበር
Written by Administrator
በትግራይ ክልል ውስጥ ከጳጉሜ 2 ሊካሄድ ታስቦ የነበረው ሰላማዊ ሰልፍ መታገዱ ተገለጸ፡፡በክልሉ ስርነቀል ለውጥ ለማምጣት ያለመ ነው የተባለው ይኸው ሰላማዊ ሰልፍ፤ በውናት፣ ሳልሳይ ወያነና ባይቶና ትግራይ ፓርቲ አማካኝነት መጠራቱ የተነገረ ሲሆን ሰላማዊ ሰልፉ በአዲሱ የመቀሌ ከተማ አስተዳደር መታገዱ ታውቋል፡፡የከተማ አስተዳደሩ…
Read 1276 times
Published in
ዜና
Saturday, 02 September 2023 00:00
በጆሃንስበርግ ከተማ ህንፃ ላይ በደረሰ የእሳት አደጋ ከሞቱት ሰዎች መካከል ኢትዮጵያውያን መኖራቸው ተጠቆመ
Written by Administrator
የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር በጉዳዩ ላይ ያለው ነገር የለም በደቡብ አፍሪካም ዋና ከተማ ጆሃንስበርግ ውስጥ በሚገኝ ባለ 5 ፎቅ ህነፃ ላይ በደረሰ የእሳት አደጋ ከሞቱት 75 ሰዎች መካከል ኢትዮጵያውያም እንደሚገኙበት ምንጮች ለአዲስ አድማድስ ጠቆሙ።በመሃል ከተማዋ የንግድ ሰፈር ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በሚገኝ…
Read 1055 times
Published in
ዜና
አገሪቱ ከሶስት ወራት በፊት ከመስከረም ወር ጀምሮ የአማርኛ ቋንቋንና የስዋህሊ ቋንቋዎችን በሞስኮ በሚገኙ አራት ትምህርት ቤቶች ማስተማር እንደምትጀምር ማስታወቋ የሚታወስ ሲሆን በዚሁ መሰረትም ከመጪው ሰኞ ጀምሮ የአማርኛ ቋንቋና የሰዋህሊ ቋንቋዎች ሞስኮ ውስጥ በሚገኙ ት/ቤቶች ማስተማር እንደሚጀመር የሞስኮ ትምርትና ሳይንስ ክፍል…
Read 1084 times
Published in
ዜና
በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች ከ4 ሚሊዮን በላይ የአገር ውስጥ ተፈናቃዮች እንደሚገኙ የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ድርጅት ባወጣው አዲስ ሪፖርት አስታወቀ። ድርጅቱ በሁሉም የአገሪቱ ክፍሎች ውስጥ አደረኩት ባለው ጥናትና ግምገማ፣ ከ4.38 ሚሊዮን በላይ ኢትዮጵያውያን ከመኖሪያ ቀዬአቸው ተፈናቅለው በተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎች እንደሚገኙ አረጋግጫለሁ ብሏል፡፡ድርጅቱ…
Read 1439 times
Published in
ዜና
• ለ500 ኢትዮጵያውያን ማዕድ የማጋራት ሥነስርዓት ተካሂዷልበባሮክ ኤቨንት ኦርጋናይዘር የተዘጋጀው “መርካቶን በሚሊኒየም” የአዲስ ዓመት የንግድ ኤግዚቢሽንና ባዛር፣ ዛሬ ተሲያት 9 ሰዓት ላይ በሚሊኒየም አዳራሽ በይፋ ተከፍቷል፡፡ከዛሬ ጀምሮ እስከ ጳጉሜ 6 ቀን 2015 ዓ.ም ለ17 ቀናት የሚዘልቀው የንግድ ባዛር፤ ለሸማቹ ማህበረሰብ…
Read 1481 times
Published in
ዜና