ዜና
Wednesday, 02 November 2022 19:46
የፌደራል መንግስት እና ህወሓት ግጭት ለማቆም መስማማታቸው ተገለጸ
Written by Administrator
• የህወሓት ተዋጊዎችን ትጥቅ ለማስፈታትም ተስማምተዋልየኢትዮጵያ ፌደራል መንግስት እና ህወሓት ግጭት ለማቆምና የህወሓት ታጣቂዎችን ትጥቅ ለማስፈታት ከስምምነት ላይ መድረሳቸው ተገለጸ፡፡ ካለፈው ሳምንት ማክሰኞ ጀምሮ ለ10 ቀናት በአፍሪካ ህብረት መሪነት ሲካሄድ የቆየው የሰላም ንግግር ወደ ስምምነት ማምራቱን የአፍሪካ ህብረት የአፍሪካ ቀንድ…
Read 4944 times
Published in
ዜና
• ተጠርጣሪዋ በፖሊስ እየታደነች ነው ተብሏልቦታው እዚህ አዲስ አበባ፣ አስኮ አዲሱ ሰፈር አካባቢ ነው፡፡ ትናንት ከቀኑ 5 ሰዓት ገደማ ሲሆን፤ አንዲት የቤት ሠራተኛ ቀጣሪዋን በአሰቃቂ ሁኔታ፣ በቢላና በዘነዘና ገድላ መሰወሯን፣ ቤተሰቦቿ ለአዲስ አድማስ ተናግረዋል፡፡ተጠርጣሪዋ በፖሊስ እየታደነች ነው ተብሏል፡፡የቤት ሰራተኛዋ በሟች…
Read 11684 times
Published in
ዜና
ድርድሩ ባይሳካ መንግስት ምዕራባዊያንን ምክንያት አልባ የሚያደርግ ሥራ መስራት አለበት ነገ ይጠናቀቃል የተባለው የደቡብ አፍሪካው የሰላም ንግግር ፍሬ ያፈራል ብለው እንደማይጠብቁ ምሁራን ተናገሩ፡፡ ምሁራኑ የሰላም ንግግሩ በነገው ዕለት ይጠናቀቃል ወይም ፍሬ ያፈራል ብለው የማይጠብቁበትን ምክንያት ገልፀዋል፡፡ የማህበረሰብ አንቂው አቶ ስዩም…
Read 11873 times
Published in
ዜና
ከማክሰኞ ጥቅምት 15 ቀን 2005 ዓ.ም ጀምሮ በደቡብ አፍሪካ መዲና ፕሪቶሪያ፣ ዛሬን ለቀናት ሲካሄድ የዘለቀው የኢትዮጵያ መንግስትና የትግራይ ሃይሎች የመጀመሪያው መደበኛ የሰላም ንግግር፣ በነገው ዕለት እሁድ ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል።የሰላም ንግግሩ ሂደቱ እስካሁን ምን ላይ እንደደረሰ ወይም በምን አጀንዳ ላይ እየተካሄደ…
Read 11161 times
Published in
ዜና
Saturday, 29 October 2022 11:30
“በጦርነቱ የተሳተፉ ወገኖች በሙሉ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን ፈጽመዋል” - አምነስቲ
Written by Administrator
ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች አምነስቲ ኢንተርናሽናል፣ በሰሜን ኢትዮጵያው ጦርነት የተሳተፉ ወገኖች በሙሉ በሰብዓዊነት ላይ የሚፈጸሙ ወንጀሎችን ፈጽመዋል አለ፡፡ ከጦርነቱ ጋር በተያያዘ በተፈጸሙ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች ላይ ጥልቅ ምርመራ እንዲደረግም ጠይቋል፤ አምነስቲ፡፡ በአምነስቲ ኢንተርናሽናል የኢትዮጵያና ኤርትራ ተመራማሪ የሆኑት አቶ ፍስሃ…
Read 10670 times
Published in
ዜና
ኢትዮ ቴሌኮም፣ የደንበኞቹን የዕለት ተዕለት የቢዝነስ እንቅስቃሴ ለማዘመንና ለማሳለጥ (Empowering Businesses with Cloud Service) የሚያስችለውን የቴሌክላውድ አገልግሎቱን በዛሬው ዕለት በይፋ አስጀምሯል፡፡የክላውድ ኮምፒውቲንግ አገልግሎት ተቋማት የራሳቸው የመረጃ ማዕከል እንዲሁም ለማዕከሉ አስፈላጊ የሆኑ መሰረተ ልማቶችን መገንባት ሳያስፈልጋቸው ካሉበት ሆነው (virtually) የቴክኖሎጂና የዲጂታል…
Read 7061 times
Published in
ዜና