ዜና
Saturday, 12 March 2022 12:29
በሁለት አመት ተኩል ብቻ 843 ብሄር ተኮር የጥላቻ መልእክቶች በፌስቡክ ተሰራጭተዋል
Written by አለማየሁ አንበሴ
- ፀያፍ የጥላቻ ንግግሮች-60.5% - የንቀት ንግግሮች- 25.03 % - ሰብአዊነትን የሚያዋርዱ -14.47 % በሁለት ዓመት ተኩል ውስጥ ብቻ በማህበራዊ ሚዲያ በተለይም በፌስቡክ አማራ፣ ኦሮሞንና ትግሬን ኢላማ ያደረጉ 843 ያህል ብሄር ተኮር የጥላቻ መልዕክቶች መሰራጨታቸውን “ፋክቲፋይ ኢትዮጵያ” ያከናወነው ጥናት ውጤት…
Read 5941 times
Published in
ዜና
Saturday, 12 March 2022 12:28
የዜግነት ስነ ልቦናን ለማበልጸግ ያለመው “ኢትዮጵያዊነት” ድርጅት ስራ ጀመረ
Written by አለማየሁ አንበሴ
የኢትዮጵያውያንን የጋራ እሴቶች መሰረት በማድረግ የተሸረሸረውን የዜግነት ስነ-ልቦናና ኢትዮጵያዊነት ለማሳደግ እንቀሳቀሳለሁ ያለው የኢትዮጵያ የዜጎች መብት ማስከበሪያ ድርጅት በድጋሚ መመስረቱ ታውቋል።ከዚህ ቀደም በ1984 ዓ.ም በቋንቋ ላይ የተመሰረተውን የፖለቲካ አካሄድ አደገኛነት በተገነዘቡት በዶ/ር ደጃዝማች ዘውዴ ገ/ስላሴ፣ በክቡር ዶ/ር ሀዲስ አለማየሁ፣ ቢትወደድ ዘውዴ…
Read 5400 times
Published in
ዜና
Saturday, 12 March 2022 12:26
የውጪ አገር ህክምናዎችን ለማስቀረት የሚያስችችል ሆስፒታል አገልግሎት መስጠት ሊጀምር ነው
Written by መታሰቢያ ካሳዬ
በአሁኑ ወቅት በአገራችን እየተሰጠ ያለውን የሕክምና አገልግሎት በአንድ ደረጃ ለማሳደግ ያስችላል የተባለለትና በውጪ አገር የሚሰጡ ህክምናዎችን በማስቀረት በአገር ውስጥ ለመስጠት ያስችላል የተባለለት ተርሸሪ ሆስፒታል አገልግሎት መስጠት ሊጀምር ነው።በመቅረዝ ጤና አገልግሎት አክስዮን ማህበር የተመሰረተው መቅረዝ ሆስፒታል በአገራችን የማይሰጡ የሕክምና አገልግሎቶችና በዘመናዊ…
Read 4778 times
Published in
ዜና
Friday, 11 March 2022 12:30
ለውድ የባንካችን ደንበኞች በሙሉ መረጃን ወቅታዊ የማድረጊያ ቀነ ገደብ ለሁለት ወራት ተራዘመ
Written by Administrator
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ብሔራዊ ባንክ እ.ኤ.አ በ27/08/2021 ያወጣውን መመሪያ ተከትሎ ላለፉት 6 ወራት የደንበኞቹን መረጃ የማደራጀትና የማጥራት ስራ ሲሠራ መቆየቱ ይታወቃል፡፡ በዚህ ጊዜ ውስጥ በርካታ ደንበኞች መረጃቸውን በባንኩ ቅርንጫፎች በመገኘት ወቅታዊ አድርገዋል፡፡ በተለያዩ ምክንያቶች መረጃቸውን ወቅታዊ ማድረግ ላልቻሉ ደንበኞች ተጨማሪ…
Read 2223 times
Published in
ዜና
Saturday, 05 March 2022 12:06
የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ የቀብር ሥነስርዓት መጋቢት 4 በቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ቤተክርስቲያን ይከናወናል
Written by Administrator
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን አራተኛው ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ባደረባቸው ህመም የህክምና እርዳታ ሲደረግላቸው ቆይተው ትላንት ዜና ዕረፍታቸው የተሰማ ሲሆን መጋቢት 4 በቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ቤተ ክርስቲያን የቀብር ስነስርዓታቸው ይከናወናል።ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ በ1980 ዓ.ም ነሐሴ 29 ቀን…
Read 10875 times
Published in
ዜና
የኢትዮጵያ መንግስትና ህወኃት ጦርነት አቁመው ለድርድርና ለውይይት እንዲቀመጡ የቻይና መንግስት ጥሪ አቀረበ።የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ ዋንግ ዌንቢን በሃገሪቱ ቃል አቀባይ ጽ/ቤት የማህበራዊ ድረ-ገጽ በኩል ባስተላለፉት መልዕክት፤ የኢትዮጵያ መንግስት በራሱ ውሳኔ ጦሩን ወደ ትግራይ አለማስገባቱና የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ማንሳቱ…
Read 11175 times
Published in
ዜና