ዜና
Saturday, 23 September 2023 21:14
በትግራይ ክልል በጦርነቱ የሞቱ ታጋዮችን መርዶ ለመንገር ዝግጅት እየተደረገ መሆኑ ተገለፀ
Written by መታሰቢያ ካሳዬ
ከፍተኛ ጉዳት የደረሰባቸው የጦር ጉዳተኞች የሚገለገሉበት ማዕከል ተመርቆ ተከፍቷልበሁለት ዓመታቱ የሰሜኑ ጦርነት የሞቱ ታጋዮችን መርዶ ለቤተሰቦቻቸው ለመንገር ዝግጅት እየተደረገ ነው ተባለ። በጦርነቱ በሺዎች የሚቆጠሩ ታጋዮች መሞታቸውና በብዙ ሺዎች የሚቆጠሩት ደግሞ ከፍተኛ ጉዳት እንደደረሰባቸውም ተገልጿል።የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር በመቀሌ ከተማ የተገነባውንና…
Read 1241 times
Published in
ዜና
- ኢሰመኮ በክልሉ ገላን ከተማ ውስጥ በሚገኘው ጊዜያዊ የሰዎች ማቆያ ስፍራ በተላላፊ በሽታ ሰዎች እየሞቱ መሆናቸውን ገልጿል- የኦሮሚያ ክልል በበኩሉ በክልሉ ምንም አይነት የሰዎች ማቆያ ስፍራ የለም ብሏልበኦሮሚያ ክልል ሸገር ከተማ ገላን ክፍለ ከተማ ውስጥ በሚገኘው ጊዜያዊ የሰዎች ማቆያ ስፍራ…
Read 1148 times
Published in
ዜና
Saturday, 23 September 2023 21:12
በኢትዮጵያ የጦር ወንጀልና በሰብአዊነት ላይ የሚፈፀሙ ወንጀሎች ተባብሰዋል ተባለ
Written by መታሰቢያ ካሳዬ
ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ወዲህ በርካታ ግፎች በንፁሀን ላይ ተፈፅመዋል ተብሏልበኢትዮጵያ የጦር ወንጀሎችና በሰብአዊነት ላይ የሚፈጸሙ ወንጀሎች ተባብሰው መቀጠላቸው ተገለፀ፡፡ በሀገር አቀፍ ደረጃ ሀይል የተሞሉ ግጭቶች መበራከታቸውንና በተለይም በአማራና በትግራይ ክልሎች በንፁሃን ላይ የሚፈፀሙ ከፍተኛ በደሎች መኖራቸውም ተመልክቷል፡፡አለም አቀፍ የሰብአዊ መብት…
Read 1015 times
Published in
ዜና
በጋምቤላ ክልል የባሮ ወንዝ ሞልቶ ባስከተለው ጎርፍ፣ በጋምቤላ ከተማና በዘጠኝ ወረዳዎች በርካታ ሰዎችን እንዳፈናቀለ፣ የክልሉ መንግሥት ባለፈው ማክሰኞ አስታውቋል፡፡ የጋምቤላ ከተማ ጤና ጽሕፈት ቤት ኃላፊና የከንቲባው ተወካይ አቶ ሳይመን ቲያቺ፣ ባለፉት አራት ቀናት ውስጥ ስድስት ሺ የሚደርሱ ሰዎች ተፈናቅለው በትምህርት…
Read 804 times
Published in
ዜና
”በኢትዮጵያ የድህረ-ምርት ብክነቱ ወደ 25 ሚ. ገደማ ህዝብ የሚመግብ ነው“ባለፈው ማክሰኞ መስከረም 8 ቀን 2016 ዓ.ም እዚህ አዲስ አበባ በአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን አዳራሽ የተከፈተው አራተኛው የመላው አፍሪካ ድህረ-ምርት ኮንግረስና ኤግዚቢሽን፣ ”ዘላቂ የድህረ-ምርት አመራር፡ የአፍሪካን የእርስ በእርስ የግብርና ንግድ ማሳደግና የምግብና…
Read 751 times
Published in
ዜና
የኢትዮጵያ አርታኢያን ማህበር (Editors Guild of Ethiopia) “የጋዜጠኞች የአኗኗር ሁኔታ በኢትዮጵያ፡ በዋናነት የጋዜጠኞች የተሻለ ክፍያ ወደሚያስገኙ ስራዎች መፍሰስ” በሚል ርዕስ ሳምንታዊ የቁርስ ላይ ውይይቱን ከትላንት በስቲያ ሐሙስ ጠዋት በሂልተን ሆቴል አካሄደ።በውይይቱ ላይ በእንግድነት የታደሙት የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የቦርድ አባል…
Read 726 times
Published in
ዜና