ዜና
ከሰመራ ከተማ በሰባ ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው ዲቾ ኦቶ ከተማ በደረሰው የእሳት አደጋ 40 ያህል መኖሪያ ቤቶችና ንግድ ቤቶች ሲቃጠሉ፣ ከ30 ሚሊዮን ብር በላይ ንብረት መውደሙ ተጠቆመ፡፡ባለፈው እሁድ ከሌሊቱ ሰባት ሰዓት ላይ በተነሳው የእሳት ቃጠሎ መኖርያ ቤቶች፣ ቡቲኮች፣ ሱቆች፣…
Read 1919 times
Published in
ዜና
87 በመቶ የማሊ ሴቶች ድብደባ ተገቢ ነው ይላሉየጊኒና የኢትዮጵያ ሴቶችም ድብደባ ተገቢ ነው ብለው ያስባሉየተባበሩት መንግስታት ድርጅት የተለያዩ ተቋማት በቤት ውስጥ ጥቃት ዙሪያ ያወጧቸውን ሪፖርቶች መነሻ በማድረግ በቅርቡ በ37 የአፍሪካ አገራት ላይ የተሰራ አንድ ጥናት፣ ኢትዮጵያውያን ባሎች ሚስቶቻቸውን አዘውትረው በመደብድብ…
Read 4864 times
Published in
ዜና
Tuesday, 08 July 2014 07:19
የኢትዮጵያ አየር መንገድ 8ኛውን ቦይንግ 787 ድሪምላይነር አውሮፕላን ተረከበ
Written by Administrator
በአምስት ወራት ውስጥ ተጨማሪ 2 አውሮፕላኖች ያስገባልየኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደተለያዩ አለማቀፍ መዳረሻዎች የሚያደርገውን በረራ የበለጠ አጠናክሮ ለመቀጠል የሚያስችለውን 8ኛውን ቦይንግ 787 ድሪምላይነር አውሮፕላን መረከቡን ገለጸ፡፡የዘመናዊ ቴክኖሎጂ ውጤት የሆነውን ቦይንግ 787 ድሪምላይነር አውሮፕላን በመጠቀም ከጃፓን ቀጥሎ በአለማችን ሁለተኛው መሆኑን የገለጸው አየር…
Read 3416 times
Published in
ዜና
የፎቶግራፍ ኤግዚቢሽን ለእይታ ቀርቧል ሁለት የቱሪስት መምሪያ መጻህፍት ታትመዋል የደጋ አጋዘን ሲያረጅ ታድኖ ከ3 መቶ ሺ ብር በላይ ይሸጣል በአፍሪካ ብርቅዬ የአዕዋፍ ዝርያዎችን በመያዝ 4ኛ ደረጃ ላይ የሚቀመጠውን የባሌ ብሔራዊ ፓርክ ለቱሪስቶች ይበልጥ ለማስተዋወቅ ያግዛሉ የተባሉ ሁለት መጻህፍትን ጨምሮ ዌብሳይት…
Read 2500 times
Published in
ዜና
*የአካባቢውን ዘርፈ ብዙ ችግሮች ለመቅረፍ እስከ ግማሽ ቢሊዮን ብር ያስፈልጋል በዋግ ኸመራ ዞንና አካባቢው ነዋሪዎች ዘንድ ተወዳጅ የሆነውን የሻዳይ በዓል፣ ከወትሮው በተለየ መልኩ በድምቀት ለማክበር እየተዘጋጀ መሆኑን የገለፀው የዋግ ልማት ማኅበር ዋልማ)፤የአካባቢውን ዘርፈ ብዙ ችግሮች ለመቅረፍ እስከ ግማሽ ቢሊዮን ብር…
Read 1553 times
Published in
ዜና
“የመግቢያ ዋጋ እንዲስተካከል ብዙ ጊዜ አመልክተን ምላሽ አጥተናል” ፕሮዱዩሰሮች“የዋጋ ማስተካከያ ጥናቱን ለገንዘብ ሚኒስቴር ልከን ምላሽ እየጠበቅን ነው” ቴአትር ቤቱበብሄራዊ ቴአትር ማክሰኞ፣ ረቡዕ፣ ቅዳሜና እሁድ ለተመልካች ሲቀርቡ የነበሩ የግል ቴአትሮች ካለፈው ማክሰኞ ጀምሮ መቋረጣቸውን የቴአትሮቹ ፕሮዱዩሰሮች ለአዲስ አድማስ ገለፁ፡፡ ከስድስት ወር…
Read 2943 times
Published in
ዜና