ዜና

Rate this item
(16 votes)
ለማይክሮ ሶፍት መስራችና ባለቤት ለአሜሪካዊው ቢሊየነር ቢል ጌትስ በመጪው ሐሙስ የክብር ዶክትሬት እንደሚሰጥ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አስታወቀ፡፡ ቢል ጌትስ የክብር ዶክትሬቱን ለመቀበል በሚቀጥለው ሳምንት ወደ ኢትዮጵያ እንደሚመጡ ዩኒቨርሲቲው ማረጋገጡን ለአዲስ አድማስ ገልጿል።ቢል ጌትስ የማይክሮሶፍት ኩባንያን በማቋቋም ባገኙት ሃብት አፍሪካውያን ተማሪዎችን…
Rate this item
(1 Vote)
ሰኔ 21 ቀን 2006 ዓ.ም በታተመው አዲስ አድማስ ጋዜጣ ላይ “ዕለት ደራሽ የዕርዳታ ትራንስፖርት ድርጅት ብዙ ሚሊዮን ብሮች በሙስና ተመዝብሯል ተባለ” በሚል ርዕስ የድርጅቱ የሕግ አገልግሎት ኃላፊ፣ የድርጅቱ የስነ-ምግባር መኮንን እና የመሰረታዊ ሰራተኛ ማህበር ም/ሊቀመንበር ለጋዜጣው ዝግጅት ክፍል አቀረቡ የተባለውን…
Rate this item
(10 votes)
የታሰሩ ፖለቲከኞች ያሉበት ሁኔታ እንዲገለፅ ጠይቀዋል የሰሞኑን የተቃዋሚ ፓርቲ አባላትና አመራሮች እስር ተከትሎ ፓርቲዎች ባወጡት መግለጫ “እስሩ ኢህአዴግ ቀጣዩን ምርጫ ያለ ተቀናቃኝ ለማለፍ ያደረገው ህገወጥ እንቅስቃሴ አካል ነው” ሲሉ ያማረሩ ሲሆን የታሰሩት ፖለቲከኞች ያሉበት ሁኔታ ለህዝብ እንዲገለፅና ያለምንም ቅድመ ሁኔታ…
Rate this item
(7 votes)
ብርሃንና ሰላም ከ25-30 በመቶ ጭማሪ አድርጓል “ጭማሪው የተደረገው የወረቀት ዋጋ በመናሩ ነው”አሳታሚዎች የወረቀት ዋጋ ጨመረ መባሉን አልተቀበሉትምብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት፤ ከሐምሌ ወር ጀምሮ በህትመት ዋጋ ላይ ያደረገው ጭማሪ የግል ፕሬሱን ከገበያ ሊያስወጣው እንደሚችል አሳታሚዎች ስጋታቸውን ገለፁ፡፡ በህትመት ዋጋ ላይ ከ25-30…
Rate this item
(3 votes)
ለአራት ሰዎች የክብር ዶክተሬት ይሰጣል የማስተርስ ተማሪዎች የመመረቂያ ጽሑፍ ውጤት ሳይታወቅ አትመረቁም ተባሉ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ በ10 ኮሌጆችና በሰባት የትምህርት ተቋማት በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያስተማራቸውን ከስምንት ሺህ በላይ ተማሪዎች ዛሬ በሚሊኒየም አዳራሽ ያስመርቃል፡፡ ዘንድሮ 146 ተማሪዎች ዶክተሬት፣ 2832 ተማሪዎች በሁለተኛ…
Rate this item
(14 votes)
የኩባንያዋ ዓመታዊ ገቢ 5ሚ.ዶላር ነው ‘ሶል ሪበልስ’ የተባለው የጫማ አምራች ኩባንያ መስራችና ባለቤት የሆነችው ኢትጵያዊቷ የንግድ ስራ ፈጣሪ ቤተልሄም ጥላሁን፣ በታዋቂው ፎርብስ መጽሄት ለአርአያነት የሚበቁ የአመቱ 10 አፍሪካውያን ወጣት ሚሊየነሮች ዝርዝር ውስጥ ተካተተች፡፡ፎርብስ ሰሞኑን ባወጣው ዝርዝር ከ39 አመት ዕድሜ በታች…