ዜና
ለማይክሮ ሶፍት መስራችና ባለቤት ለአሜሪካዊው ቢሊየነር ቢል ጌትስ በመጪው ሐሙስ የክብር ዶክትሬት እንደሚሰጥ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አስታወቀ፡፡ ቢል ጌትስ የክብር ዶክትሬቱን ለመቀበል በሚቀጥለው ሳምንት ወደ ኢትዮጵያ እንደሚመጡ ዩኒቨርሲቲው ማረጋገጡን ለአዲስ አድማስ ገልጿል።ቢል ጌትስ የማይክሮሶፍት ኩባንያን በማቋቋም ባገኙት ሃብት አፍሪካውያን ተማሪዎችን…
Read 6787 times
Published in
ዜና
Saturday, 19 July 2014 11:09
ዕለት ደራሽ የእርዳታ ትራንስፖርት ድርጅት ከውድቀት አፋፍ ተመልሶ በዕድገት ጎዳና ላይ ይገኛል
Written by Administrator
ሰኔ 21 ቀን 2006 ዓ.ም በታተመው አዲስ አድማስ ጋዜጣ ላይ “ዕለት ደራሽ የዕርዳታ ትራንስፖርት ድርጅት ብዙ ሚሊዮን ብሮች በሙስና ተመዝብሯል ተባለ” በሚል ርዕስ የድርጅቱ የሕግ አገልግሎት ኃላፊ፣ የድርጅቱ የስነ-ምግባር መኮንን እና የመሰረታዊ ሰራተኛ ማህበር ም/ሊቀመንበር ለጋዜጣው ዝግጅት ክፍል አቀረቡ የተባለውን…
Read 2870 times
Published in
ዜና
የታሰሩ ፖለቲከኞች ያሉበት ሁኔታ እንዲገለፅ ጠይቀዋል የሰሞኑን የተቃዋሚ ፓርቲ አባላትና አመራሮች እስር ተከትሎ ፓርቲዎች ባወጡት መግለጫ “እስሩ ኢህአዴግ ቀጣዩን ምርጫ ያለ ተቀናቃኝ ለማለፍ ያደረገው ህገወጥ እንቅስቃሴ አካል ነው” ሲሉ ያማረሩ ሲሆን የታሰሩት ፖለቲከኞች ያሉበት ሁኔታ ለህዝብ እንዲገለፅና ያለምንም ቅድመ ሁኔታ…
Read 5082 times
Published in
ዜና
ብርሃንና ሰላም ከ25-30 በመቶ ጭማሪ አድርጓል “ጭማሪው የተደረገው የወረቀት ዋጋ በመናሩ ነው”አሳታሚዎች የወረቀት ዋጋ ጨመረ መባሉን አልተቀበሉትምብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት፤ ከሐምሌ ወር ጀምሮ በህትመት ዋጋ ላይ ያደረገው ጭማሪ የግል ፕሬሱን ከገበያ ሊያስወጣው እንደሚችል አሳታሚዎች ስጋታቸውን ገለፁ፡፡ በህትመት ዋጋ ላይ ከ25-30…
Read 4696 times
Published in
ዜና
ለአራት ሰዎች የክብር ዶክተሬት ይሰጣል የማስተርስ ተማሪዎች የመመረቂያ ጽሑፍ ውጤት ሳይታወቅ አትመረቁም ተባሉ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ በ10 ኮሌጆችና በሰባት የትምህርት ተቋማት በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያስተማራቸውን ከስምንት ሺህ በላይ ተማሪዎች ዛሬ በሚሊኒየም አዳራሽ ያስመርቃል፡፡ ዘንድሮ 146 ተማሪዎች ዶክተሬት፣ 2832 ተማሪዎች በሁለተኛ…
Read 3244 times
Published in
ዜና
የኩባንያዋ ዓመታዊ ገቢ 5ሚ.ዶላር ነው ‘ሶል ሪበልስ’ የተባለው የጫማ አምራች ኩባንያ መስራችና ባለቤት የሆነችው ኢትጵያዊቷ የንግድ ስራ ፈጣሪ ቤተልሄም ጥላሁን፣ በታዋቂው ፎርብስ መጽሄት ለአርአያነት የሚበቁ የአመቱ 10 አፍሪካውያን ወጣት ሚሊየነሮች ዝርዝር ውስጥ ተካተተች፡፡ፎርብስ ሰሞኑን ባወጣው ዝርዝር ከ39 አመት ዕድሜ በታች…
Read 10290 times
Published in
ዜና