ዜና

Rate this item
(6 votes)
ኢትዮጵያ እየገነባችው ያለው የህዳሴ ግድብ፤ በሱዳን፣ ግብፅና ኢትዮጵያ ትብብር መሠራት ነበረበት (ያሉት የሱዳን የውሃ ኤክስፐርት ዶ/ር ሳልማን አህመድ ሳልማን፤ “ወደፊትም ተመራጩ መፍትሔ የሦስቱ አገራትና የሌሎቹ የተፋሰሱ አገሮች ትብብር ነው” ብለዋል፡፡ “ሱዳን እና የኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብ መልካም እድሎች እና ፈተናዎች” በሚል…
Rate this item
(0 votes)
የአልባሳት፣ የጨርቃጨርቅ እና የእግር ሹራብ አምራቾችንና ነጋዴዎችን በአንድነት ያሰባስባል የተባለ የንግድ ሣምንት ከነሐሴ 11-14 2006 ዓ.ም በአሜሪካን ላስቬጋስ እንደሚካሄድ አዘጋጆቹ ገለፁ፡፡ አለማቀፍ የፋሽን ድርጅቶች ይሳተፉበታል የተባለው የንግድ ሣምንት አለማቀፍ የፋሽን ማህበረሰቡን በማቀራረብ ሰፊ ግብይት ይፈፀምበታል ተብሎ እንደሚጠበቅ የዝግጅት አስተባባሪ የ251…
Rate this item
(14 votes)
 ግንባታው የተጓተተው በገንዘብ እጥረትና በክፍያ መዘግየት ነው የቤቶች ልማት፤ የባጀት እጥረትም የጥራት ጉድለትም የለም ብሏል በአዲስ አበባ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ግንባታ፣ የባጀት እጥረትና የግንባታ ጥራት ችግር እንዳለባቸው ኮንትራክተሮች የገለፁ ሲሆን ሠራተኞችም ደሞዝ እስከ አራት ወር ይዘገይብናል ሲሉ ያማርራሉ፡፡ አሰሪው የቤቶች…
Rate this item
(6 votes)
“በዚህ ወር ሌላ የአንበጣ ወረርሽኝ ሊከሰት ይችላል” - ፋኦ የአንበጣ መንጋው ጉዳት እንዳያደርስ እየተከላከልን ነው - ግብርና ሚ/ር በግብርና ሚኒስቴር የእፅዋት ጥበቃ ዳይሬክተር ወ/ሮ ህይወት ለማ፤ የአንበጣው መንጋ በሱማሌ ላንድ ተራብቶ በንፋስ እየተገፋ ወደ ኢትዮጵያ መግባቱን ገልጸው፣ በሶማሌና በኦሮሚያ አካባቢ…
Rate this item
(0 votes)
በመሬት ውዝግቦች የምትታወቀው የድሬዳዋ ከተማ መሬት አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ አቶ ገዛኸኝ ታዲዮስ በፈቃዳቸው ሥራቸውን ለቀቁ፡፡ ላለፉት ሁለት ዓመታት በከተማዋ የመሬት አስተዳደር ቢሮ ውስጥ በኃላፊነት ተመድበው ሲሰሩ የቆዩት አቶ ገዛኸኝ ታዲዮስ፤ ሥራቸውን የለቀቁት ባለፈው ሳምንት ሲሆን በምትካቸው የከተማዋ የከንቲባ ፅ/ቤት ኃላፊ…
Rate this item
(3 votes)
በአንድ ወር ከ700 በላይ ስደተኞች ድንበር ሲያቋርጡ ተይዘዋል አብዛኞቹ ተባርረው የመጡ ናቸው በሶማሌ ላንድ በኩል ቀይ ባህርን በጀልባ ተሻግረው ወደ ሳዑዲ አረቢያና ወደ የመን ለመሄድ ጉዞ የጀመሩ ከ700 በላይ ወጣቶች ሀረር አካባቢ እንደተያዙ የክልሉ ፖሊስ ገለፀ፡፡ ከ700 በላይ የሚሆኑት የተያዙት…