ዜና

Rate this item
(13 votes)
ፖሊስ ከተለያዩ አገራት የገቡ ህገወጥ ስደተኞችን እያሳደደ ነውስደተኞች የ2 ዓመት እስርና የ100ሺ ሪያል መቀጮ ይጠብቃቸዋል መንግሥት ዜጐችን ከጥቃት እንዲከላከል ኢትዮጵያውያን ጠየቁ የሣኡዲ አረቢያ መንግስት በሀገሩ የሚኖሩ የውጭ አገር ዜጐች ህጋዊ የሚያደርጋቸውን የመኖሪያ ፍቃድ እንዲያወጡ ያስቀመጠው ቀነ ገደብ ባለፈው እሁድ መጠናቀቁን…
Rate this item
(19 votes)
ፕ/ር ይስማውና ሌሎች አባላት ክስ ተመስርቶባቸዋል “የማህበረ ስላሴ ዘደቂቀ ኤልያስ” ማህበር አባላት፤ በተናጥል እና በጋራ በምናራምደው እምነት ምክንያት ህገመንግስቱ የሰጠን መብት ተጥሶ ድብደባ፣ ወከባና እንግልት እየተፈፀመብን ነው፤በአባላቶቻችን ላይም ክስ እየተመሰረተ ነው ሲሉ አማረሩ፡፡ አርቲስት ጀማነሽ ሠለሞን አባል የሆነችበት ማህበረ ስላሴ…
Rate this item
(5 votes)
ከ10 ዓመት በላይ ስለሚያስቀጣ ዋስትና ተከልክለዋል ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የኤሌክትሪካል ዲፓርትመንት ፕሮጀክት መስሪያ ክፍል ውስጥ ከ199ሺ ብር በላይ የሚያወጡ የኮምፒውተር የውስጥ አካላትን ፈታተው በመመሳጠር ወስደዋል የተባሉት የኢንስቲትዩቱ ሶስት ሠራተኞች ሰሞኑን ክስ ተመሰረተባቸው፡፡ የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩቱ የንብረት እና ጠቅላላ አገልግሎት…
Rate this item
(8 votes)
ሰማያዊ ፓርቲ አረብ አገር በሚገኙ ስደተኛ ኢትዮጵያውያን ላይ እየደረሰ ያለው እንግልትና ስቃይ በአስቸኳይ እንዲቆም ጠየቀ፡፡ ፓርቲው ትላንትና ረፋድ ላይ በጽ/ቤቱ “በመንግስት ቸልተኝነት በስደት ላይ ባሉ ዜጐች እየደረሰ ያለው ግፍና መከራ ይቁም” በሚል መርህ በሰጠው መግለጫ እንዳብራራው፤ ዜጐች በኢህአዴግ ዘመን በሚደርሱባቸው…
Rate this item
(3 votes)
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ካዘዛቸው አራት ግዙፍ ቦይንግ 777300ER አውሮፕላኖች የመጀመሪያውን ትናንት የተረከበ ሲሆን፤ ለቦይንግ አውሮፕላኖች የሚያገለግሉ የኤሌክትሪክ መስመሮችን መፈብረክ ይጀምራል ተባለ፡፡ አየር መንገዱ በበረራ ታሪኩ 400 ሰዎች የመያዝ አቅም ያለው አውሮፕላን ሲረከብ የመጀመሪያው ሲሆን፣ አውሮፕላኑ ብዙ መንገደኞችን ለማስተናገድ እንደዋሽንግተን ዲሲ፣…
Rate this item
(5 votes)
ፖሊስ ተጐጂው ወደ ጣቢያ ሲመጣም ህይወቱ አልፎ እንደነበር ተናግሯል “በወቅቱ የመኪና ችግር ስለነበረብን ሟችን ወደ ሆስፒታል መውሰድ አልቻልንም” - መርማሪ ፖሊስ በኦሮሚያ ክልል በሰበታ ከተማ አስተዳደር ቀበሌ 03 ወለቴ ቴሌ ተብሎ በሚታወቀው አካባቢ ባለፈው እሁድ ምሽት የመኪና ግጭት አደጋ የደረሰበት…