ዜና
ለተጨማሪ ህክምና ዛሬ ወደ ኬኒያ ይሄዳል“አንድ ቃል” በተሰኘው የመጀመሪያ አልበሙ ተወዳጅነትንና እውቅናን ያተረፈው ድምፃዊ ኢዮብ መኮንን፣ “ስትሮክ” ተብሎ በሚታወቀው ህመም ቅዱስ ገብርኤል ሆስፒታል የገባ ሲሆን ለተጨማሪ ህክምና ወደ ኬንያ ይሄዳል ተብሏል፡፡ በጅጅጋ ከተማ ተወልዶ ያደገው የ38 ዓመቱ ድምፃዊው፤ በቅዱስ ገብርኤል…
Read 23043 times
Published in
ዜና
በሳምንት አንድ ቀን ውሃ ማግኘት ብርቅ የሆነባቸው ሰፈሮች፣ በውሃ እጦት አካባቢያቸውን በመጥፎ ጠረን የሚበክሉ የኮንዶሚኒየም መኖሪያዎች፣ ለተደጋጋሚ አቤቱታ ምላሽ ሳያገኙ በርካታ ወራት እየተቆጠሩ የሚማረሩ ነዋሪዎች የአዲስ አበባ የዘመኑ ገጽታ ሆነዋል፡፡ በቂ ውሃ ስለሌለ በራሽን ለማከፋፈል እየሞከረ መሆኑን የሚልፀው የውሃና ፍሳሽ…
Read 18913 times
Published in
ዜና
የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ መምህራን በተማሪዎችና በአስተዳደር መካከል የነበረው ውጥረት እንዲረግብ ጥረት በማድረጋችን በኮሌጁ ቅጽር ግቢ ከሚገኙ መኖርያዎቻችን አለአገባብ ልቀቁ ተብለናል አሉ፡፡ በኮሌጁ አስተዳደር እና በተማሪዎች መካከል በተፈጠረ አለመግባባት የመማር ማስተማር ሂደቱ ዘንድሮ ብቻ ሁለት ጊዜ ተቋርጦ የቆየ ሲሆን ባለፈው…
Read 18112 times
Published in
ዜና
የብሉ ናይል ፊልምና ቴሌቪዥን አካዳሚ ተማሪዎች ክፍያ ተከለከልን አሉበብሉ ናይል ፊልምና ቴሌቪዥን አካዳሚና በስዊዘርላንዱ ቴሌ ፊልም ጂኤምቢኤች ትብብር የተሰራው “ሆራይዘን ቢዩቲፉል” የተሰኘ ፊልም ውዝግብ አስነሳ፡፡ በፊልሙ ላይ የተሳተፉ ተማሪዎች አካዳሚው የሚገባንን ክፍያ ከልክሎናል ብለዋል፡፡ ብሉ ናይል ፊልምና ቴሌቪዥን አካዳሚ በበኩሉ፤…
Read 17744 times
Published in
ዜና
በፖሊስና ተቃውሞ ባሰሙ ወጣቶች በተፈጠረው ግጭት በርካቶች ቆስለዋል በበርበሬ ተራ አካባቢ የነበረው ግጭት ከፍተኛ ነበር በአወሊያ ት/ቤት በእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ዙሪያ፣ ከዚያም አልፎ በአክራሪነትና በሃይማኖት ነፃነት ጉዳይ፣ ሲብስም የፖለቲካ ጥያቄዎች እየተጨመሩበት ሲብላላ የቆየው አለመግባባት ወደ ግጭት የተሸጋገረው ከአመት…
Read 35502 times
Published in
ዜና
የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን “የፀረ ሽብር አዋጅና የፓርቲዎች አቋም” በሚል ርዕስ ለዛሬ ቀጠሮ ተይዞለት የነበረውን ክርክር ለሌላ ጊዜ ማስተላለፉ ተቀባይነት የለውም ሲሉ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ገለፁ። የክርክር ፕሮግራሙ የተራዘመው ለሁለተኛ ጊዜ መሆኑን በመግለፁ ተቃውሟቸውን የገለፁት፣ አንድነት ለፍትህና ለዴሞክራሲ ፓርቲ (አንድነት)፣ የኢትዮጵያ ፌደራላዊ መድረክ…
Read 28920 times
Published in
ዜና