ዜና
ኢትዮጵያ፣ የኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ (አይሲቲ) የባንክ አገልግሎት ለማቀላጠፍ በሚያመበረክተው አስተዋጽኦ ላይ የሚመክር ዓለምአቀፍ ስብሰባ በመጪው አርብ ታስተናግዳለች፡ “Harnessing Africa’s Digital Future” በሚል መሪ ቃል የሚካሄደው ጉባኤ በኢትዮጵያና በሌሎች የምስራቅ አፍሪካ አገራት ውስጥ የባንክ አገልግሎትን በሚመለከት የአይሲቲ አማራጮችንና የቢዝነስ እድሎችን ይፈትሻል…
Read 16301 times
Published in
ዜና
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመኖሪያ ቤት የህብረት ሥራ ማህበራት፤ የቀድሞዎችም ሆነ አዲሶቹ ማህበራት በአዲሱ መመሪያ እንዲደራጁ ይገደዳሉ ተባለ፡፡ መስተዳድሩ ትላንት በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ አዳራሽ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ፤ የማህበራቱ የአደረጃጀትና የምዝገባ መስፈርት ከ20/80 መስፈርት ጋር ሙሉ ለሙሉ እንደሚመሳሰልም ተናግረዋል፡፡…
Read 19466 times
Published in
ዜና
Saturday, 20 July 2013 10:08
“አንድነት” በህዝብ ጥያቄ በ16 ከተሞች የተቃውሞ ሰልፍና ስብሰባ እጠራለሁ አለ
Written by አለማየሁ አንበሴ
ባለፈው ሳምንት በጐንደርና በደሴ ሠላማዊ ሰልፍ ያካሄደው አንድነት ለፍትህና ለዲሞክራሲ ፓርቲ፤ ተመሳሳይ ሰላማዊ የተቃውሞ ሰልፍ ለማካሄድ ከበርካታ ከተሞች የህዝብ ጥያቄ እንደቀረበለት በመጥቀስ በ16 ከተሞች የተቃውሞ ሰልፉንና ህዝባዊ ስብሰባዎች ለማካሄድ እንደወሰነ ገለፁ፡፡ በአዲስ አበባ ሐምሌ 28 ቀን ሰላማዊ ሰልፍ ለማካሄድ ታቅዶ…
Read 24055 times
Published in
ዜና
ደራሲዋና አከፋፋዩ ለፖሊስ ቃላቸውን ሰጥተዋል “ፔላማ” የተሰኘው ፊልም በጥንቆላና በመፍትሄው ዙሪያ የሚያጠነጥን እንደሆነ የፊልሙ ደራሲና አዘጋጅ ሜሊ ተስፋዬ የገለፀች ሲሆን፣ ፊልሙ እምነታችንን የሚካ ነው በሚል ቅሬታ አንድ የእምነት ተቋም ለፖሊስ አቤቱታ አቀረበ፡፡ ሜሊ ተስፋዬና የፊልሙ አከፋፋይ ወደ ማዕከላዊ ምርመራ ተጠርተው…
Read 27186 times
Published in
ዜና
Saturday, 20 July 2013 09:56
ተቃዋሚዎች፤ ከሃይማኖት ጋር የተያያዙ ጉዳዮች በጥንቃቄ ሊያዙ ይገባል አሉ
Written by አለማየሁ አንበሴ እና ናፍቆት ዮሴፍ
ከሃይማኖት ጋር የተያያዙ ጉዳዮችን መንግሥትም ሆነ ተቃዋሚዎች አጀንዳ አድርገው ማራገባቸው ለሃገሪቱ መፃኢ እድል ጠቃሚ አለመሆኑንና ሁለቱም ወገኖች ከዚህ ድርጊት መታቀብ እንዳለባቸው የተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮች አሳሰቡ፡፡ በደሴ ከተማ የእስልምና ሃይማኖት አባት በሆኑት በሼህ ኑሩ ይማም ላይ የተፈፀመውን ግድያ መንግሥት በቶሎ አጣርቶ…
Read 17073 times
Published in
ዜና
በተጠርጣሪዎች ላይ የ240 ምስክሮች ቃል ተቀብያለሁ…ፀረ ሙስና ኮሚሽንበ5 ኩባንያዎች ላይ የተጀመረው የኦዲት ስራ እስከ ሐምሌ 30 ይጠናቀቃልአቶ ገ/ዋህድ ከመንግሥት የተሰጣቸውን መኖሪያ ቤት በ20 ቀን እንዲያስረክቡ ታዘዋል በሙስና ተጠርጥረው በታሰሩ የጉምሩክና ገቢዎች ባለስልጣን ኃላፊዎች ላይ ክስ ለመመስረት የፀረ ሙስና ኮሚሽን ለስድስተኛ…
Read 19994 times
Published in
ዜና