ዜና
ሃሳብን በነፃነት መግለፅ አዲስ አሰራር አይደለም - አቶ ሬድዋን ሁሴን ባለፈው እሁድ በሰማያዊ ፓርቲ አስተባባሪነት የተካሄደው የተቃውሞ ሰልፍ፣ ከ97 ምርጫ ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ የተደረገ መሆኑን የሚናገሩት ተቃዋሚ ፓርቲዎች፤ ላለፉት ስምንት ዓመታት እንኳን ሰልፍ ስብሰባም ማካሄድ እንዳልቻሉ በመግለጽ፤ የእሁዱም ሰልፍ “የኢህአዴግ…
Read 4719 times
Published in
ዜና
ከ10 በላይ አቃቤ ህጐችም ይከሰሳሉ ተባለ በቅርቡ ከስልጣን የተነሱት የፍትህ ሚኒስትር አቶ ብርሃነ ኃይሉና ከአስር በላይ አቃቤ ህጐች በሙስና፣ በሽብርተኝነትና በግድያ ወንጀል በተጠረጠሩ ግለሰቦች ላይ የተመሰረተን ክስ ያለአግባብ አቋርጠዋል በሚል በፖሊስ ምርመራ እየተካሄደባቸው መሆኑን ምንጮች ገለፁ፡፡ ፖሊስ በሚኒስትሩና በአቃቤ ህጐቹ…
Read 9004 times
Published in
ዜና
የአውሮፓ ህብረት የኢትዮጵያ ልኡክ ጽ/ቤት ሃላፊ የነበሩት አምባሳደር ዣቪየ ማርሻል ባደረባቸው የአጭር ጊዜ ህመም ቤልጅየም ብራሰልስ በሚገኘው ቅድስት ኤልሳቤጥ ሆስፒታል በህክምና ሲረዱ ቆይተው፣ ባለፈው ቅዳሜ ግንቦት 17 ቀን 2005 ዓ.ም በተወለዱ በስልሳ አንድ አመታቸው ከዚህ አለም በሞት ተለይተዋል፡፡ አምባሳደር ማርሻል…
Read 3620 times
Published in
ዜና
Saturday, 01 June 2013 12:51
ነጋዴዎች የዓመቱን ግብር በሁለት ወራት እንዲያጠናቅቁ ማሳሰቢያ ተሰጠ
Written by ናፍቆት ዮሴፍ አለማየሁ አንበሴ
“ሙስናን የሚያስተምረው ራሱ ገቢዎችና ጉምሩክ ነው” - ነጋዴዎች አብዛኛው ነጋዴ በፍርሃት ከአገር እየወጣ ነው ለነጋዴው ግዴታው እንጂ መብቱ አይነገረውም ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ከከፍተኛ ግብር ከፋዮች ጋር ትላንት ረፋዱ ላይ ባደረገው ውይይት ሙስናን ለነጋዴው የሚያስተምረው ገቢዎችና ጉምሩክ እንደሆነ ከፍተኛ ግብር ከፋዮች…
Read 3134 times
Published in
ዜና
በምስክርነት ይቀርባሉ አምስቱ ባለሃብቶች ናቸው ተብሏል ከገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣናት ጋር በተያያዘ የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ምርመራ ካካሄደባቸው 125 ተጠርጣሪዎች መካከል በ58 ላይ ክስ ሲመሰርት 52ቱ ከክስ ነፃ ሆነው በምስክርነት እንዲቀርቡ ሊደረግ መሆኑን ምንጮች ገለፁ፡፡ በምስክርነት ለመቅረብ ተስማምተው ከክስ ነፃ ከሆኑት ምስክሮች መካከል…
Read 4618 times
Published in
ዜና
የምዝገባ መረጃዎቹ በጠ/ሚኒስትሩ ቢሮ የመረጃ ማጠራቀምያ ቋት ይገባሉ የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር ባወጣው አራት አይነት የመኖሪያ ቤቶች ምዝገባ፤ ህገወጥ መረጃዎችን ያቀረቡና በህገወጥ መንገድ የተመዘገቡ ወገኖች ላይ ጥብቅ እርምጃ እንደሚወሰድ ያስታወቀ ሲሆን፣ ህገወጦችን ለሚጠቁሙ ዜጐች 15 በመቶ ወሮታ የሚከፈልበት አሠራር ተግባራዊ…
Read 5704 times
Published in
ዜና