ዜና
Friday, 13 September 2013 12:22
የአየር ኃይል ቬቴራንስ አሶስዬሽን የገቢ ማሰባሰቢያ የእራት ፕሮግራም አዘጋጀ
Written by መንግሥቱ አበበ
የአየር ኃይል ቬቴራንስ አሶስዬሽን እያስገነባ ላለው ባለ 4 ፎቅ ሕንፃ ማስጨረሻና የአየር ኃይሉን ታሪክ የያዘ መጽሐፍ ማሳተሚያ የገቢ ማሰባሰቢያ የእራት ፕሮግራም ማዘጋጀቱን አስታወቀ፡፡ የአሶስዬሽኑ ከፍተኛ አመራሮች በሰጡት መግለጫ፣ መስከረም 23 ቀን 2006 ዓ.ም ለሚደረገው የገቢ ማሰባሰቢያ፣ ክቡር ዶ/ር ሼክ መሐመድ…
Read 7561 times
Published in
ዜና
Friday, 13 September 2013 12:22
ለመቄዶንያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ሕሙማን ማዕከል 200ሺህ ብር ቃል ተገባ
Written by Administrator
50ሺህ ብር በጥሬ ገንዘብና 100ሺህ ብር ግምት ያለው ቁሳቁስ ተበረከተየተለያዩ ድርጅቶች ለመቄዶንያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ሕሙማን ማዕከል 50ሺህ ብር በጥሬ ገንዘብ ሲያበረክቱ 200ሺህ ብር ለመስጠት ቃል ገቡ፡፡ እንዲሁም 100ሺህ ብር ግምት ያላቸው የተለያዩ ቁሳቁሶች ተበረከቱ፡፡ ዜማ ብዕር የኢትዮጵያ ሴቶች ማኅበር የአዲሱን…
Read 8215 times
Published in
ዜና
የኢትዮጵያ አየር መንገድ እያስገነባ ላለው የሠራተኞች መኖሪያ ቤት ከፒቲኤ (ከፕሪፈረንሻል ትሬድ ኤርያ ወይም ከምስራቃዊና ደቡባዊ አፍሪካ የንግድና የልማት ባንክ) ጋር የ22 ሚሊዮን ዶላር ስምምነት ተፈራረመ፡፡የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ተወልደ ወ/ማርያም እንደጠቀሱት፣ አየር መንገዱ የሚያሰለጥናቸው ሙያተኞች የቤትና ትራንስፖርት…
Read 7061 times
Published in
ዜና
Saturday, 07 September 2013 10:16
ክስ ባልተመሠረተባቸው የሙስና ተጠርጣሪዎች ላይ የ8 ቀን የምርመራ ጊዜ በድጋሚ ተፈቀደ
Written by Administrator
እነ አቶ መላኩ ፈንታ በስህተት ፍ/ቤት ቀርበው ነበር ከኦዲት ምርመራ አለመጠናቀቅ ጋር በተያያዘ ክስ ሳይመሰረትባቸው በፀረ ሙስና አቃቤ ህግ ጉዳያቸው እንደገና ወደ ጊዜ ቀጠሮ መዝገብ በተመለሰባቸው የከባድ ሙስና ተጠርጣሪዎች ላይ በድጋሚ የ8 ቀን የምርመራ ጊዜ ተሰጠ፡፡ በትናንትናው እለት ዳኞች ተሟልተው…
Read 26499 times
Published in
ዜና
የወረዳ ካቢኔ ባለስልጣናት በወረዳው ፍ/ቤት መቶ መቶ ብር ተቀጥተዋልየመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ፣ በደቡብ ክልል 45 አባላት፣ በቤኒሻንጉል ሁለት እንዲሁም በአፋር ሰባት አባላት እንደታሰሩበት ገልፆ፣ መሬት የተነጠቁ ከመቶ የፓርቲው አባላት ክስ አቅርበው የወረዳ ባለስልጣናት ቅጣት ቢወሰንባቸውም የገበሬዎቹ መሬት እንዳልተመለሰ…
Read 22402 times
Published in
ዜና
በቅርቡ ከመኢአድ ሊቀመንበርነታቸው በመልቀቅ በፓርቲው የበላይ ጠባቂነት የቀጠሉት የኢ/ር ኃይሉ ሻውልን የህይወት ታሪክ የያዘ መፅሀፍ ከነገ በስቲያ ለንባብ እንደሚበቃ የመፅሀፉ አዘጋጅ ጋዜጠኛ ፍሬው አበበ ገለፀ፡፡ “ህይወቴና የፖለቲካ እርምጃዬ” በሚል ርዕስ የተዘጋጀው መፅሃፉ፤ የኢ/ር ኃይሉ የህይወት ውጣ ውረድና የፖለቲካ ተሳትፎ ላይ…
Read 17903 times
Published in
ዜና