ዜና
“ከዳያስፖራ ደጋፊዎች የምናገኘው ምላሽ አበረታች ነው” በአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ (አንድነት) የውጭ ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢና በመድረክ የብሔራዊ ምክር ቤት አባል የሆኑት አቶ ተመስገን ዘውዴ፤ በሁለቱ ድርጅቶች ወቅታዊ ጉዳይ ላይ ለመምከርና በዲፕሎማሲና በፋይናንስ ድጋፍ ዙሪያ ከውጭ ደጋፊዎቻቸው ጋር ለመወያየት ትላንትና…
Read 2643 times
Published in
ዜና
Saturday, 27 April 2013 10:23
‹‹የኛ›› የሬዲዮ ፕሮግራም ነገ ይጀምራል ፕሮግራሙ ከ152 ሚሊዮን ብር በላይ ይፈጃል
Written by በጋዜጣው ሪፖርተር
ዕድሜያቸው በ18 ዓመት ክልል ውስጥ የሚገኙ ታዳጊ ሴት ወጣቶች የሚገባቸውን ማኅበራዊ ዋጋ እንዲያገኙ፣እንዲበረታቱና ካሰቡት ስፍራ እንዲደርሱ የሚደግፍ እንዲሁም ኅብረተሰቡ የበኩሉን አስተዋፅኦ እንዲያበረክትና ማኅበረሰባዊ ኃላፊነቱን እንዲወጣ የሚያስተምር ‹‹የኛ›› የተሰኘ የሬዲዮ ድራማና የውይይት መድረክ ከሙዚቃ ጋር ተቀናጅቶ ነገ በሸገርና በአማራ ኤፍ.ኤም. የሬድዮ…
Read 4585 times
Published in
ዜና
ውስብስብነቱ ለማተሚያ ቤት አስቸጋሪ ሆኗል ህገወጥ የመቶ ዶላር ኮፒዎችን ለመከላከል፣ በአዲስ ዲዛይን የተሰራ ባለ 100 ዶላር ኖት ከስድስት ወር በኋላ ስራ ላይ እንደሚውል የአሜሪካ ብሄራዊ ባንክ (ፌደራል ሪዘርቭ) ባለፈው ረቡዕ ገለፀ። የተጠማዘዘ ሰማያዊ ጥለትና ሌሎች አስቸጋሪ ገፅታዎች ተጨምረውበት የተሰራው ዶላር፣…
Read 2194 times
Published in
ዜና
ለእረፍት ጊዜና ለመዝናኛ የሚፈለጉ አሸዋማ የባህር ዳርቻዎች በጣም ውድ ናቸው። ካርበን የተሰኘችው የካሊፎርኒያ መንደር ደግሞ የአለማችን እጅግ ውድ የባህር ዳርቻ ነች። በእረፍት ጊዜ ጎራ የሚሉበትን ቤት በመግዛት ወይም በመገንባት፣ በካርበን የባህር ዳርቻ፣ ከጫፍ እስከ ጫፍ የተደረደሩት ቢሊዮነሮችና ሚሊዮነሮች ናቸው -…
Read 2727 times
Published in
ዜና
በአንዳንድ የምርጫ ጣቢያዎች አሸንፈናል” - ተቃዋሚዎች ባለፈው ሳምንት በተካሄደው የከተማ ምክር ቤቶች ምርጫ ኢህአዴግ ጊዜያዊ ውጤት በመጥቀስ በሁሉም ቦታዎች እንዳሸነፈ የገለፀ ሲሆን በምርጫው የተሳተፉ ተቃዋሚዎች በውጤቱ እርግጠኛ ባይሆኑም በጥቂት የአዲስ አበባ ምክር ቤት ቦታዎች የምናሸንፍ ይመስለናል ብለዋል፡፡ የቅንጅት ለአንድነትና ለዲሞክራሲ…
Read 3621 times
Published in
ዜና
በአዲስ አበባ ለም ሆቴል በሚባለው አካባቢ ተመስገን ጠጅ ቤት የሚሰሩ ሙሉቀን ጠንክር እና አበበ ጄዛ የተባሉ ወጣቶች ትናንት በከሰል ጭስ ታፍነው ሞተው ተገኙ፡፡ በእንግድነት ማምሻውን ወደ ሟቾቹ ዘንድ የመጣና ማንነቱ ያልታወቀ ሌላ ወጣት በጠና ታሞ ሚኒሊክ ሆስፒታል የሚገኝ ሲሆን በአደኛ…
Read 2733 times
Published in
ዜና