ዜና
ባለፈው ሳምንት ምርጫው አንድ ቀን ሲቀረው እጩዎቼ፣ ታዛቢዎቼና አባላቶቼ በእስር፣ በድብደባና ከሥራ በመባረር እየተንገላቱ ነው በማለት ራሱን ከምርጫው ያገለለው የሲዳማ አርነት ንቅናቄ፤ ከምርጫው በኋላም እስሩና እንግልቱ መቀጠሉን አስታወቀ - በአንድ ሳምንት 26 አባላቱ እስር እንደተፈረደባቸው በመግለፅ፡፡ በሲዳማ ዞን በየወረዳው ጊዜያዊ…
Read 2003 times
Published in
ዜና
የፌደራል፣ የክልልና የከተማ መንገዶች ጥገናና ደህንነት ሥራ ላይ ለመሠማራት በአዋጅ የተቋቋመው የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት፤ የተለያዩ ክፍተቶች እንዳሉበትና ወደ ኪራይ ሰብሳቢነት የሚመሩ አሠራሮች መኖራቸውን መገንዘቡን የፀረ ሙስና ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት ዋና ዳይሬክተር አቶ ራሺድ መሐመድ እና የፌደራል ሥነ ምግባርና…
Read 1762 times
Published in
ዜና
የንግዱን ማኅበረሰብ ከተለመደው ባህላዊ አሠራር አላቅቆ ዘመናዊ ዘዴን እንዲከተል ለማድረግና ወቅታዊ በሆኑ አንገብጋቢ ጉዳዮች ላይ ለመወያየት ትልቅ ጉባኤ ማዘጋጀቱን “ፓወር ሃውስ ዊኒንግ ስትራተጂ ሴንተር” አስታወቀ፡፡ በመጪው ሐሙስ በሸራተን አዲስ በሚካሄደው ውይይት፣ በግል ንግድ የተሰማሩ ሰዎች ከተለመደው አሠራር ወጥተው በአገርም ሆነ…
Read 1623 times
Published in
ዜና
የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ትራፊክ ጽ/ቤት ከሁለት ዓመት በፊት የወጣውንና እስካሁን ያልተተገበረውን የፌደራል የመንገድ ትራንስፖርት ትራፊክ መቆጣጠሪያ ደንብ አሽከርካሪዎች ላይ ተግባራዊ ማድረግ እንደጀመረ ተገለፀ፡፡ የእግረኞች እና “ሌሎች የደንብ መተላለፎች”ን የሚመለከተው የደንቡ ክፍል በቅርቡ ተግባራዊ ይደረጋል ተብሏል፡፡ ከሚያዚያ 1 ቀን 2005…
Read 6653 times
Published in
ዜና
በቅርቡ ከቤኒሻንጉል ክልል ያሶ ወረዳ ተፈናቅለው ፍኖተሠላም ከተማ መጠለያ ውስጥ የቆዩትና ወደነበሩበት እንዲመለሱ የተደረጉት የአማራ ክልል ተወላጆች፣ የገንዘብና የሞራል ካሣ ሊከፈላቸው ይገባል ሲሉ የህግ ባለሙያዎች ተናገሩ፡፡ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ዋና አስተዳዳሪ አቶ አህመድ ናስር በበኩላቸው፤ ክልሉ በአሁን ሰዓት ተፈናቃዮቹን በማረጋጋት…
Read 4615 times
Published in
ዜና
‹ከ200 በላይ እጩዎቻችንና ታዛቢዎቻችን ታስረው በምርጫ መሳተፍ ይከብደናል - ዶ/ር አየለ አሊቶ ‹‹ቀልዱን ብቻቸውን ይቀልዱ፤ ምርጫ የለም ንጥቂያ ነው›› - ኢንጂነር ሃይሉ ሻወል ‹‹የሲዳማ ዞን ህዝብ ወደ ምርጫው እንድንገባ ገፋፍቶኛል›› በሚል በምርጫው ላለመሳተፍ ከወሰኑት 33ት ፓርቲዎች በመነጠል የምርጫ ምልክት ወስዶ…
Read 2877 times
Published in
ዜና