ፖለቲካ በፈገግታ
ላለፉት ሁለት አስርት ዓመታት በአንጋፋ የተቃዋሚ ፓርቲ መሪነት የዘለቁት የፖለቲካል ሳይንስ ምሁሩ ዶ/ር መረራ ጉዲና፣ ከእስር መፈታታቸውን ምክንያት በማድረግ፣ የአምቦ ከተማ ህዝብ ሞቅ ደመቅ ያለ አቀባበል አድርጎላቸው ነበር፡፡ (አንዳንዶች፤”A hero’s Welcome” ሲሉ ዘግበውታል) “ፖለቲከኛው የንጉስ አቀባበል ተደረጋላቸው” የሚል መንፈስ ያለው…
Read 9551 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
- ኢህአዴግ ፓርቲ ነው “የነፍስ አባት?!” - እውነቱን እንጋፈጥ - ለተፈናቀሉት ተጠያቂው ማነው? በኢትዮጵያም ሆነ በአውራ ፓርቲው ታሪክ፣ እንዳሁኑ ጊዜ አዳዲስና ዱብዕዳ የሆኑ ክስተቶች ተፈጥረው አያውቁም፡፡ (ለጤና ያድርግልን!) ለምሳሌ ካለፉት 2 ዓመታት ወዲህ መንግስትና “ኢህአዴግ ነፍሴ” እንደገጠማቸው ዓይነት የመረረና የገረረ…
Read 12240 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
የዘር ከበሮ መደለቅ ተያይዞ መጥፋትን ያስከትላል የዛሬ የፖለቲካ ወጌን የምጀምረው ባለፈው ረቡዕ ለንባብ በበቃው “ሪፖርተር” ጋዜጣ ላይ “ለፖለቲካዊ ጉዳዮች አነስተኛ ትኩረት የሰጠው የፕሬዚዳንቱ ንግግር” በሚል ከሰፈረው ወቅታዊ ዘገባ፤ ትኩረቴን የሳቡትን አንድ ሁለት አንቀፆች መዝዤ፣ ለእናንተ በማካፈል ነው፡፡ (እንድትገረሙ ወይም እንድትደመሙ!)…
Read 8892 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
አገርን መንከባከብ ሳናጣት ነው የጥንቱ የአልባንያ ኮሙኒዝም አቀንቃኙ “ኢህአዴግ ነፍሴ”፤ ደርግን ከአራት ኪሎ ቤተ መንግስት አስፈንጥሮ (የስንት ዘመኑን ትግል፣ የሰኮንድ አስመሰልኩት አይደል!?) የስልጣን መንበሩን ወይም ወንበሩን የተቆናጠጠ ሰሞን ምን ያልተባለ ነገር አለ?! (በርግጥ ወዲያውኑ ሶሻሊዝምን መሳቢያ ውስጥ ከትቶ “ነጭ ካፒታሊዝም”ን…
Read 8390 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
· “የቴዲ አፍሮ ኢትዮጵያ”?-- “የዶ/ር ነጋሶ ኢትዮጵያ”?---”የደርግ ኢትዮጵያ”???· መንግስትን፤ “ኢትዮጵያዊነታችንን” መልስልን ----ብለን ብንከሰውስ ? አያችሁልኝ … “የከፍታ ዘመን” በምኞት ብቻ እንደማይመጣ! አዲሱ ዓመት ገና ከመጥባቱ ከወደ ኦሮሚያና የኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል የሰማናው ድንበር ተኮር ግጭት ያሳፍራል፡፡ የሚያሳፍረው ከወትሮው በተለየ በክልሎቹ ታጣቂ…
Read 10536 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
• የ”ፍቅር ቀን” ማለት ተቃዋሚዎች ከጠ/ሚኒስትሩ ጋር እራት ሲበሉ--- • የቴዲ አፍሮ “ኢትዮጵያ”፤የኢትዮጵያን ከፍታ የሚያጅብ ድንቅ ዜማ ነው--- ልማታዊ መንግስታችን፤የሚሊኒየሙ 10ኛ ዓመትን ምክንያት በማድረግ፣መጪው ዘመን “የኢትዮጵያ ከፍታ” ይሆናል ብሏል፡፡ እኛም ቢሆን ነው ብለን ተቀብለናል። መንግስትን ማመን አስቸጋሪ ቢሆንም (ማንኛውንም መንግስት…
Read 7260 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ