ፖለቲካ በፈገግታ
- ፖለቲካ ከፊዚክስ የበለጠ አስቸጋሪ ነው፡፡ አልበርት አንስታይን - ፖለቲኞች የትም ቦታ አንድ ናቸው፡፡ ወንዝ በሌለበትም እንኳን ድልድይ ለመገንባት ቃል ይገባሉ፡፡ ኒክታ ክሩስቼቭ- እውነት በአብላጫ ድምፅ አይወሰንም፡፡ ዱግ ግዊን- ኮንሰርቫቲቭ፤ምንም ነገር ለመጀመሪያ ጊዜ መደረግ እንደሌለበት የሚያምን ሰው ነው፡፡ አልፍሬድ ኢ.ዊጋም…
Read 4276 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
• ከፓርቲያቸው አገራቸውን የሚያስቀድሙ መሪዎች ያስፈልጉናል • የኢንተርኔት መዘጋት በቀን 500 ሺ ዶላር እያሳጣን ነው ተባለ • የብልሹ አስተዳደር፣የፍትህና ዲሞክራሲ መጓደል ስንት ያከስራል?! • የሹመት አንዱ መስፈርት - የሚንቀለቀል የአገር ፍቅር ስሜት! ህዝባዊ ተቃውሞና አመጹን ተከትሎ የተከሰተውን ሁከትና ፖለቲካዊ አለመረጋጋት…
Read 5231 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
ጋዜጠኛው በአገሪቱ የተከሰተውን ፖለቲካዊ ቀውስ አስመልክቶ ለሚሰራበት የነጻ ፕሬስ ጋዜጣ ----- (በነጻነት ለማይንቀሳቀስ ፕሬስ “ነጻ ፕሬስ” ብሎ ስም? ግን እኮ “ሆት ዶግ” ውስጥም “ዶግ” የለም፤ ከውሻ ሥጋ አይደለም የሚሰራው፡፡ ለነገሩ “ሃም በርገር” ውስጥም መቼ “ሃም” አለ? ከበሬ ስጋ እኮ ነው…
Read 3533 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
ጥልቅ ተሃድሶው የባህሪ ለውጥን ይጨምራል ወይስ ባለሥልጣናትን ማባረር ብቻ ነው?? ኢህአዴግ በአማራና በኦሮሚያ ክልሎች ለበርካታ ወራት የዘለቁትን ህዝባዊ ተቃውሞዎችና አመጾች ተከትሎ፣በጥልቅ ተሃድሶ ችግሮችን ለመፍታት እንዳቀደ ይፋ ማድረጉ ይታወቃል፡፡ (ብዙዎች ቢጠራጠሩትም!) ተሃድሶው በዋናነት በመንግስት ሥልጣን ተጠቅመው ራሳቸውን ያበለጸጉ ከፍተኛ ሹማምንቱን ከሥልጣን…
Read 8232 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
Monday, 26 September 2016 00:00
ዓሣ ለማጥመድ ዛፍ ላይ አይወጣም ሞጋችና መብቱን ጠያቂ ህዝብ የፈጠረው…እውን ኢህአዴግ ነው??
Written by አልአዛር.ኬ
የረዥሙን ዘመን የታሪክ ድርሳናቸውን ማገላበጥ የቻለ ኢትዮጵያውያን በየጊዜው የደረሰባቸውን የመብት ረገጣ፣ አፈናና፣ ብሄራዊ ጭቆና አቅማቸው በፈቀደላቸው መጠን ሲቃወሙ መኖራቸውን በቀላሉ መረዳት ይችላል። የዛሬ አርባ ሶስት አመት ኢትዮጵያዊያን ያካሄዱት ህዝባዊ ተቃውሞ አይደፈሬ ነው ሲባል የነበረውን ዘውዳዊ አገዛዝ እስከ ወዲያኛው ገርስሶታል፡፡ የኢትዮጵያውያን…
Read 5289 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
“ህዝቡ ድምጹን ለኛ ብቻ ሲሰጥ እኮ፣ ለአገሪቱ ችግሮች ሁሉመድሃኒቱ ኢህአዴግ ብቻ ነው ማለቱ ነው”(በአገሪቱ ወቅታዊ የፖለቲካ ጉዳዮች ዙሪያ ከአውራው ፓርቲ ኢህአዴግ ጋር የተደረገውን ምናባዊ ቃለ-ምልልስ ሁለተኛ ክፍል፣ በጥሞና እንድትከታተሉ ተጋብዛችኋል፡፡ የገዢው ፓርቲ አመራሮች እንኳን ለእኔ ቃለ-ምልልስ የሚሰጡበት ጊዜ ቀርቶ መደበኛ…
Read 6174 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ