ማራኪ አንቀፅ
አንድ ቀን እንደ ወትሮዬ በበረንዳው ላይ ተቀምጬ በመቆዘም ላይ እንዳለሁ ከቤታችን ትይዩ ባለው ጐዳና ላይ የፖሊስ መኪና ለቅኝት ጥበቃ ታሽከረክር የነበረች ፖሊስ እኔን አሻግራ እንዳየች መኪናዋን አዙራ በግቢያችን በር ላይ አቆመች፡፡ በተጠንቀቅ እየተራመደችና ትጥቋን እያስተካከለች በቀጥታ ወደ እኔ በመምጣት ሰላምታ…
Read 4400 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
ሻማ ሆይሻማ ሆይ ብሪ! ብሪ!በጸዳልሽ ታመኝ፤ ኩሪ፡፡ ለጸዳልሽ ጸዳል ሰጥተሽ፤ የቀን ጽልመቴን አውግጊ፡፡ ድብት መንፈሴን አፍግጊ፡፡ “አይዞክ!፣ ግድ የለም!” በይኝ፤ “ትንሣኤ ሙታንን” እያጣቀስሽ፤ “የሟችን ነፍስ ይማር!” እያልሽ፡፡ ሻማ ሆይ ተንተግተጊ ለእኔ ብለሽ ትጊ፤ ፍጊ፡፡ የነዲድሽ ልሳን ይርዘም፡፡ ውጥኔ ሕብሩም ይድመቅ፡፡…
Read 11530 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
… ኣቡ እስማኤል አባታዊ ፈገግታ እያሳየ “ለዓላማችን ድጋፍ ትሰጣለህ” አለው፡፡ ፋውዚ ተጨማሪ አረቄ ቀዳ “እኔ ሽብርተኛ አይደለሁም…አንድን መሳሪያ ከሌላው መለየት አልችልም” አለ ረጋ ባለ ድምጽ “መለየት አያስፈልግህም የሚያስፈልግህ የራስ ማጥፋት ኑዛዜ መፃፍ ብቻ ነው” ሲለው ቀዝቃዛ ላብ አጠመቀው “ምን…?” “እኔ…
Read 5282 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
ብዙ ሳልርቅ አንባቢ አንድ ነገር እንዲረዳ እፈልጋለሁ፡፡ ይህም… እስረኛውን ለመቅጣት ሁል ጊዜ ሰበብና ምክንያት አስፈላጊ አለመሆኑና እስረኛውም ቅጣቱ አይገባኝም ወይም ይቅለልልኝ ማለት አለመቻሉ ነው፡፡ (ለምሳሌ “በፊት ገጽታህ መንግሥቱ ኃ/ማርያምን ትመስላለህ” ብለው የያዙትን ዱላ በላዩ ላይ አነካክተው ሲጨርሱ፤ የተውት እስረኛ “እምይ…
Read 4613 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
ስለ ፍላጐት 1/ በክፍል ውስጥ እየተማርኩ ወረቀት ላይ ስሞነጫጭር ብዙ ጊዜ በመምህሮቼ እጅ ከፍንጅ እየተያዝኩ የዘለፋ እና የወቀሳ ቅጣቶች ተፈጻሚ ሆነውብኛል፡፡ 2/ ታክሲ ላይ ወይም አውቶብስ ውስጥ ወይም መንገድ ላይ ድንገት በሚፈነዳ አስበርጋጊ ድምጽ የማደንቃቸውን ገጣሚዎች ግጥም ሳነበንብ ያለምንም ህጋዊ…
Read 6568 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ