ማራኪ አንቀፅ
እንደ አውሮፓያኑ ዘመን ቆጠራ በ2017 ዓ.ም በኮሪያ ለሁለት ሳምንታት የሚካሄድና የበርካታ አገራት ዜጎች የሚታደሙበትን ትልቅ ጉባኤ የመካፈል ዕድል አገኘሁ፡፡ አገሪቱን መውደድ ከጀመርኩ ጊዜ ወዲህ በአካል የመጎብኘት ከፍተኛ ምኞት ነበረኝና ግብዣው በጣም አስፈነጠዘኝ፡፡ከአገራችን ከመነሳታችን በፊት በዚያ ስለሚኖረን ቆይታ ማብራሪያ ተሰጠን፡፡ የመጀመሪያዎቹ…
Read 2131 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
“እየሰማሽኝ ነው?” “ለመርሳት እየሞከርኩ ነው ... ግን ትንሽ ጊዜ ስጠኝ?” ስጠኝ ብዬ ጉዳዩን የእኔ ብቻ አስመሰልሁት እንጂ ጊዜ መግዛቱ ለእኔም፣ ለእሱም የሚበጅ፣ የማንቆጭበትንም እርምጃ ለመራመድ አዋጪ ነው። አንዳንድ ውሳኔ የውስጥን ሰላም ካደፈረሰ መፍትሔው ቆም ብሎ ማሰብ አይደል። “አልችልም! መሄድ አለብን!…
Read 2381 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
Read 2338 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
“ከአመጿ ጀርባ” የሚል ነው - መጽሐፉ። እውነተኛ ታሪክ ነው? ልብወለድ ድርሰት ነው? እርግጡን መናገር ያስቸግራል። መጽሐፉ፣ አዲስ ነው - በኤደን የተፃፈ፣ ወይም የተደረሰ። ሽፋኑም ላይ፣ ገለጥ ሲደረግም፣ “ልብወለድ” ወይም “እውነተኛ ታሪክ” የሚል ታፔላ አልተለጠፈለትም። “አልነግራችሁም። አንብባችሁ ድረሱበት!” ለማለት ይሁን አይሁን…
Read 2301 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
Saturday, 01 May 2021 14:03
በፖለቲካዊ የሃሳብ ልዩነቶች ምክንያት እርስበርስ የመናቆርና የመጠፋፋት አባዜ
Written by Administrator
"-ስለዚህ የሃሳቦችን ትክክለኛነትና ጠቃሚነትን ለይተን ማወቅ የምንፈልግ ከሆነ፤ የሰዎች ግንኙነት ከጥቃት ትንኮሳ የፀዳ መሆን ይኖርበታል። አሁንም፤ የሰዎችን ሃሳብና የሰዎችን ግንኙነት ለብቻ ነጣጥሎ፤ አንደኛውን ብቻ በቁንፅል ማየት የለብንም። አንዱ ከሌላው ውጭ ሊኖር አይችልም።--" ሰው “ሁሉም ሃሳቦችና ስርዓቶች እኩል ናቸው” ብሏል በግድ…
Read 2278 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
“--ይቅርታ ንጉሥ ሆይ፤የንጉሥ ግድያ እኮ ህይወት ነው፡፡ በንጉስ እጅ መሞት ታላቅ ዕድል ነው፡፡ የሕዝቡም ጥያቄ “ሞታችን በንጉሥ እጅ መኾን ሲገባው ለምን ዐማፂያኑ ይገድሉናል? እኛ፣ ንጉሥ መቼ መጥተው እንደ በግ ይባርኩናል? በጉጉት የምንጠብቀው ጥይታቸው መች ይገድለናል? በንጉሥ እጅ የመሞት ዕጣ መች…
Read 2465 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ