ማራኪ አንቀፅ
ለረጅም ጊዜ የተሰጠኝን ኃላፊነት ለመወጣት ስል ከመሯሯጥ በስተቀር ወደ ግል ጉዳይ አላልኩም፡፡ የነበረብኝ ኃላፊነት ከጊዜ ወደ ጊዜ ክብደት ነበረው፡፡ ከ1963 ዓ.ም እስከ 1966 ዓ.ም በደቡብ ግንባር በጦር አለቅነት (ሻለቃ አዛዥነት)፣ ድንበራችን በሱማሌ እንዳይደፈር በኃላፊነት አሠራ ነበር፡፡ በ1966 ዓ.ም መጨረሻ፣ በአብዮቱ…
Read 2744 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
“ባህር ዳር እንደገባሁ ባጃጅ ተሳፈርኩ ባጃጅ ማለት ከብዙ ጨርቅና ትንሽ ብረት የተሰራች ለአቅመ ተሽከርካሪነት ያልደረሰች…”ደራሲ በዕውቀቱ ስዩም ከአፍሪካ መዲና (አንዳንዶች የአፍሪካ ዋና መሽኛ ይሏታል) አዲስ አበባ ወደ አማራ ክልል ዋና ከተማ ባህር ዳር ሲሄድ ከተማዋን እንደበርሃ አንበጣ በባጃጅ ተወርራ ሲመለከት…
Read 2896 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
‹‹ሰውየውን አንድ ጊዜ ቀርቦ የማናገር እድል ገጥሞኝ ነበር፡፡ ችኮ አይደለም፣ ከፍተኛ ባለሥልጣን ሆኖ ቀርቦ ሲያወራ ግን እንደ ጓደኛ ነው፡፡ የሳይንስና ቴክኖሎጅ ሚኒስትር እያለ፣ ጋዜጠኞች ቀርበን ‹‹ዶክተር ቃለ ምልልስ ፈልግን ነበር…›› ስንለው.. ‹‹በመጀመሪያ ልስራ፣ በስራዬ ለሀገር የሚጠቅም ውጤት ሳስመዘግብ ቃለ ምልልሱም…
Read 2764 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
‹‹ካላታገለኝና ካልፈተነኝ፣ ልኬ አይደለም!...›› በሌሎች አይን ሲታይ ባለሁለት መልክ ነው፤ ሰውዬው… በተለያዩ ሰዎች ልቦና ውስጥ ፍጹም ለየቅል ምስል አለው፤ ‹‹ኤርሚያስ አመልጋ›› የሚለው ስም፡፡ እንዲህ ነው ሰውዬው…በዚህ ውዳሴና አድናቆት ሲጎርፍለት፣ በዚያ ወቀሳና ትችት ይዘንብበታል፡፡ ለአንዱ ፈር ቀዳጅ ባለ ሃብት፣ ስኬታማ የቢዝነስ…
Read 2748 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
መዲናችን አዲስ አበባ ግዙፍ ከተማ ነች:: በአገራችን ካሉ ነባር የመንግስት መቀመጫ ከነበሩ ከተሞች ጋር ስትወዳደር ዕድሜዋ ረጅም አይባልም፡፡ 130 ዓመታት አካባቢ፣ እ.ኤ.አ በ1886 ተቆረቆረች ነው የሚባለው፡፡ በደቡብ ሕዝቦች ቤንች ማጂ፣ ከምትገኘው ከማጂ፣ በዕድሜ በጥቂት ዓመታት ነው የምትበልጠው:: የኦሮምያዋ ጅማ አሁን…
Read 3133 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
በወንዶች አለም ውስጥ አንዲት ሴት የአዲስ አበባ ወንድ የመልበሻ ቤት መስተዋት ሆኗል፡፡ ሴቶቹ በሱ ፊት ላይ አለባበሳቸውን ያያሉ፤ የአዲስ አበባ መንገዶች፣ ካፌዎች፣ ባሮች፣ ቢሮዎች፣ ሆቴሎች፣ የፀሎት ቤቶች … አለባበስ ማሳያ መድረኮች ሆነዋል፡፡ ወንዱ የጥሞና ጊዜ ተነፍጓል፡፡ ሲበላ፣ ሲጠጣ፣ ሲሰራ፣ ሲፀልይ፣…
Read 3785 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ