ማራኪ አንቀፅ
ከሁሉም አይነት ልጃገረዶች ጋር በፍቅር ወድቄአለሁ፡፡ አሁንም ሙሉ በሙሉ በዚሁ አይነት ተግባሬ ለመግፋት አቅጄአለሁ፡፡ ቻርልስ - የዌልስ ልዑል (1948-) ፈፅሞ አፍቅራ የማታውቅ ሴት ጨርሶ በህይወት ኖራለች ማለት አይቻልም፡፡ ጆን ጌይ (እንግሊዛዊ ገጣሚና ፀሐፊ ተውኔት) ያፈቀረ ወንድ እስኪያገባ ድረስ ሙሉ አይደለም፡፡…
Read 12916 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
አንድ ቀን እንደ ወትሮዬ በበረንዳው ላይ ተቀምጬ በመቆዘም ላይ እንዳለሁ ከቤታችን ትይዩ ባለው ጐዳና ላይ የፖሊስ መኪና ለቅኝት ጥበቃ ታሽከረክር የነበረች ፖሊስ እኔን አሻግራ እንዳየች መኪናዋን አዙራ በግቢያችን በር ላይ አቆመች፡፡ በተጠንቀቅ እየተራመደችና ትጥቋን እያስተካከለች በቀጥታ ወደ እኔ በመምጣት ሰላምታ…
Read 4575 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
ሻማ ሆይሻማ ሆይ ብሪ! ብሪ!በጸዳልሽ ታመኝ፤ ኩሪ፡፡ ለጸዳልሽ ጸዳል ሰጥተሽ፤ የቀን ጽልመቴን አውግጊ፡፡ ድብት መንፈሴን አፍግጊ፡፡ “አይዞክ!፣ ግድ የለም!” በይኝ፤ “ትንሣኤ ሙታንን” እያጣቀስሽ፤ “የሟችን ነፍስ ይማር!” እያልሽ፡፡ ሻማ ሆይ ተንተግተጊ ለእኔ ብለሽ ትጊ፤ ፍጊ፡፡ የነዲድሽ ልሳን ይርዘም፡፡ ውጥኔ ሕብሩም ይድመቅ፡፡…
Read 11711 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
… ኣቡ እስማኤል አባታዊ ፈገግታ እያሳየ “ለዓላማችን ድጋፍ ትሰጣለህ” አለው፡፡ ፋውዚ ተጨማሪ አረቄ ቀዳ “እኔ ሽብርተኛ አይደለሁም…አንድን መሳሪያ ከሌላው መለየት አልችልም” አለ ረጋ ባለ ድምጽ “መለየት አያስፈልግህም የሚያስፈልግህ የራስ ማጥፋት ኑዛዜ መፃፍ ብቻ ነው” ሲለው ቀዝቃዛ ላብ አጠመቀው “ምን…?” “እኔ…
Read 5487 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
ብዙ ሳልርቅ አንባቢ አንድ ነገር እንዲረዳ እፈልጋለሁ፡፡ ይህም… እስረኛውን ለመቅጣት ሁል ጊዜ ሰበብና ምክንያት አስፈላጊ አለመሆኑና እስረኛውም ቅጣቱ አይገባኝም ወይም ይቅለልልኝ ማለት አለመቻሉ ነው፡፡ (ለምሳሌ “በፊት ገጽታህ መንግሥቱ ኃ/ማርያምን ትመስላለህ” ብለው የያዙትን ዱላ በላዩ ላይ አነካክተው ሲጨርሱ፤ የተውት እስረኛ “እምይ…
Read 4789 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ