የግጥም ጥግ
የንጋት ጮራዓይኔ ላይ አበራጮ¤ ፎከረ አቅራራልቤ እንዳይደነግጥእንዳልሸበር እንዳልፈራ፡የምሽት ዳፍንትየሽምግልና ጥፊወንድ አንጀት አለስላሽልጅነት ቀጣፊእንደቱታ ራስ ሚመታሳይቀጥፈኝ በሽታየንጋት ጮራ እንዳይጠፋወኔዬ እንዳታንቀላፋጩህ ሸልል አቅራራልጅነቴ አደራእንዳልሸበር እንዳልፈራ(ልጅነት፣ ሰለሞን ደሬሳ፣ 1963 ዓ.ም)ጋሽ አስፋው ዳምጤ፣ ስለ ሰሎሞን ደሬሳ… “…ሰሎሞን አንባቢ ነበረ፡፡ በጣም በጣም በጣም አንባቢ!... ቮረሺየስ…
Read 8528 times
Published in
የግጥም ጥግ
እውነት ማለት የኔ ልጅ?” ብዬ ግጥም ልጽፍልሽ ስነሳ፣“እንቢዬው!” ብለሽ ሞግቺኝ፣ ጫጩት ሐሳቤን ሳልኮሳ፤ጥሬዬን ብቻ እያለምኩ፣ አንቺንም በሆዴ እንዳልረሳ!የእኔ ዕውነት ገንዘብ ነው ልጄ? ብቻ የምሸጠው አልጣ፣“የተጻፈበትን የቀለም ዋጋ” ባስር እጥፍ እስኪያወጣ፣መጻሕፍቴን አዳቅዬ፣ሁለቱን ባንድ አብቅዬ፣ዋጋ እንዲፋቅ ተባብዬ፣ ወደ ገበያ ብወጣ፣እንዴት አዋጪ መሰለሽ…
Read 6557 times
Published in
የግጥም ጥግ
አይደለህም ያንድ ሰሞን! የማንም ያልሆንክ ህመም የራስህ የብቻ ቀለም የራስህ የብቻ ግጥም አንተኮ ነህ! ዕንባ ምን ይበጃል ላንተ፣ ራስህ የፊደል ዕንባ ራስህ የቃላት ቆባ! ሰለሞን፤ አደለህም ያንድ ዘመን! የሁሌ ፋና ነህና- የሁልጊዜ ፍልስፍና የዘላለም ግጥምኮ ነህ የዘለዓለምም ፊደል፤አንብበን የማንጨርስህደርሰን የማንጠግብህ…
Read 6013 times
Published in
የግጥም ጥግ
ርዕስ የለሽ ጽሕፈትውል አልባ ምዕራፍየምገርፈው በሬየሚጮኸው ጅራፍያገር ደጅ ስጠናተከፈተ በራፍ፡፡ክፋት ላይ ስተኩስቅንነት ተመታችለተኩላ ባለምኩትእርግብ በ’ራ ገባችእርኩስ መቺ ቀስቴደግ ላይ ተሰካች፡፡ባላሚ ታላሚመሀል ስቶ ገብቶየዒላማ ግርዶሽባገር ተንሰራፍቶአልሞ ለመምታትአልተቻለም ከቶ፡፡ከምሥጋና ጋርሳምሶን ጌታቸው ተ/ሥላሴ
Read 5915 times
Published in
የግጥም ጥግ
“ጦር ከፈታው፣ ወሬ የፈታው”ይህ ሰፊው ሕዝባችን፣ ማን ነው የበደለውየት ነው የረገጥነው?ማኅበር መሥርተን፣ በያጥሩ አደራጅተንሥራ እየሰጠነው፡፡ሰፊው ግብሩ ረቆ፣ ሀገር እያስጠራ፣ትውልዱን ማርኳል፤ “በአዳዲስ ፈጠራ …”የመንደር መቀስ አፍ፣ መዐት እያወራ፣ማኅበሩ እንዲረክስ፣ ግብሩ እንዳያፈራ፣ሕዝቡን ቢመርዝም፣ “ሽብር” እያሶራ፤ሰፊው ሕዝባችን ግን፣ ከቶ መች ቢገደውዕልፍ ጦስ ሲወራ፣ጆሮና…
Read 5772 times
Published in
የግጥም ጥግ
እኛ እና እድገትእንደ ዜናውማ ….. እንደሚናፈሰው፣ቀድመነው ሄደናል ….. እድገትን አልፈነው፣ግን ወሬውን ትተን ….. እውነቱን ካሰብነው፣ለእኛ የመሰለን ….. ጥለነው የሄድነው፣ብዙ ዙር ደርቦን ….. ከኋላ ቆሞ ነው፡፡ የቀን ጨረቃፀሐይ ከለገመችቀን ላይ መውጣት ትታ፣ለጉም ለደመናውካሳለፈች ሰጥታ፣ታስረክባትናየራሷን ፈረቃ፣ትምጣና ታድምቀውየእኛን ቀን ጨረቃ፡፡ እንባህን ቅመሰውመስታወት አትሻሰውም…
Read 9763 times
Published in
የግጥም ጥግ