የግጥም ጥግ
(ዝነኞች በመሞቻቸው ሰዓትየተናገሩት)- “ወዳጆች ያጨብጭቡ፤ ኮሜዲው አልቋል” ሉድዊግ ቫን ቤትሆቨን (ሙዚቃ ቀማሪ)- “እየሞትኩ ነው፡፡ ለረዥም ጊዜ ሻምፓኝ አልጠጣሁም” አንቶን ፓቭሎቪች ቼክኾቭ (ፀሐፊ)- “ትክክለኛውን ነገር ለመስራት ተጣጥሬአለሁ” ግሮቨር ክሌቪላንድ (የአሜሪካ ፕሬዚዳንት)- “መብራቱን አብሩት፤ በጨለማ ወደ ቤቴ መሄድ አልፈልግም” ኦ ኼንሪ (ደራሲ)-…
Read 4228 times
Published in
የግጥም ጥግ
- ወዳጆች ፍቅራቸውን የሚያሳዩት በደስታ ጊዜ አይደለም፤ በመከራ ጊዜ ነው፡፡ ዩሪፒዴስ- ፍቅር የሚባለው የሌላው ሰው ደስታ ከራስህ ደስታ ሲልቅብህ ነው፡፡ ኤች.ጃክሰን ብራውን ጄአር. - ሁሉንም ውድድ፤ጥቂቶችን እመን፤ በማንም ላይ ክፉ አትስራ፡፡ ዊሊያም ሼክስፒር - ህይወትን ከወደድካት፣ መልሳ እንደምትወድህ ተገንዝቤአለሁ፡፡ አርተር…
Read 6078 times
Published in
የግጥም ጥግ
(ዝነኞች በመሞቻቸው ሰዓት የተናገሩት)· ‹‹የመጨረሻ ቃል የሚያስፈልገው በህይወት ሳሉ በቅጡ ሳይናገሩ ለቀሩ ጅሎች ነው፡፡›› ካርል ማርክስ (ፈላስፋ) · ‹‹ከሸክላ የተገነባች ሮም አገኘሁ፤ እምነበረዷን ሮምን ትቼላችሁ እሄዳለሁ፡፡›› አጉስተስ ቄሳር (የመጀመሪያው የሮማ ንጉስ፣ ለህዝቡ የተናገረው)· ‹‹ለመሞት ቅንጣት ታህል አልፈራሁም።›› ቦብ ማርሊ (ሙዚቀኛ)…
Read 3434 times
Published in
የግጥም ጥግ
የአዲስ አድማስ ጋዜጣ መስራችየአቶ አሰፋ ጎሳዬ ገዳ የ12ኛ ዓመት መታሰቢያ ታህሳስ6 ቀን 2009 ዓ.ም በቅዱስ ካቴድራል አማኑኤልቤተክርስቲያን በፀሎት ታስቦ ውሏል፡፡አሴዋ ሁሌም እናስብሃለን ቤተሰቦችህአንድ ደርዘን ዕድሜአሴ!ከቶም አንድ ደርዘን ዕድሜ፣ አለፈና ዘመን ሆነአዋቂውን እያከሳ፣ ድንቁርና እያደነደነየነበረው እንዳለ አለእንደ አፋር ጫማ ፊት ኋላውን፣…
Read 6848 times
Published in
የግጥም ጥግ
· አንድ ላይ መሆን የቱንም ያህል አስቸጋሪ ቢሆን ግዴለኝም፤ ለብቻ ከመሆን በላይ የከፋ ነገር የለም፡፡ ጆሴፊኔ አንጄሊኒ· የትም ብሄድ ልዩነት የለውም፤ ሁልጊዜ ወዳንተ መመለሺያ መንገዱን አውቀዋለሁ፡፡ አንተ አቅጣጫ ማመላከቺያ ኮከቤ ነህ፡፡ ዲያና ፒተርፍሬዩንድ· “እወድሻለሁ” - የሁሉም ነገር መጀመሪያና መጨረሻ ይኸው…
Read 7464 times
Published in
የግጥም ጥግ
(ስለ ንባብ)ጥቂት ገንዘብ ሳገኝ መፃህፍት እገዛለሁ፡፡ ከተረፈኝ ምግብና ልብሶች እገዛለሁ፡፡ ኢራስመስ መፅሃፍ በእጃችሁ የያዛችሁት ህልም ነው፡፡ ኔይል ጌይማን ከፀሃፊው ጋር ለግማሽ ሰዓት የማውራት ዕድል ባገኝ፣ መፅሃፉን ጨርሶ አላነብም ነበር። ውድሮው ዊልሰን ህይወትን እንደ ጥሩ መፅሃፍ ነው የማስበው። የበለጠ ዘልቃችሁ በገባችሁ…
Read 3297 times
Published in
የግጥም ጥግ