የግጥም ጥግ

Sunday, 12 March 2023 11:54

ሳጣሽ ነው ውበትሽ

Written by
Rate this item
(2 votes)
 ሳጣሽ ነው ውበትሽበተንጣለለው ዝርግ ሰማይ….በዙሪያ ከዋክብት ዶቃበዛፎች ጥቁር ጥላ ስር….ኢምንት ብርሀኗን ፈንጥቃየጎንዮሽ የሌብዮሽ…የታየች ጊዜ አጮልቃእንደውብ ኮረዳ ገላ…እንደምታሳይ ደረቷን ሰርቃእንደቆነጃጅት ዳሌ….እንደሚጠበቅ በምጥ ሲቃባየሁሽ አላየሁሽ ሙግት…አንገት ሸሽጋ ሰብቃሄደች ሲሏት ሽር-ብትን…በጉማጉም ተደብቃሳይጠግቧት የጠፋች ለታ…ለዓይን ሙሉ ሳትበቃተጠምተው ያጧት ቅፅበት ላይ…ያኔ ነው ውበቷ የጨረቃ።ተመስገን አፈወርቅ(ያገሬ…
Saturday, 04 March 2023 11:40

አንድ ላይ

Written by
Rate this item
(3 votes)
እኔ ጋደም ስል፣ አንቺ ትነቂያለሽ፤ለኔ ፀሃይ ስትወጣ፣ በጨረቃ ብርሃን፤… በክዋክብት ደምቀሽ፣ አንቺ ታልሚያለሽ፤እስኪ ለጨረቃ፣ እስኪ ለፀሃይዋ፤……እስኪ ለክዋክብትባንቺ አማላጅነት፣ በእኔ አማላጅነት እንለምናቸው፤ክረምትና በጋ፣ መዐልትና ሌሊት…… ደቂቃና ሰዓት እንዳይለያዩአቸው፤ተቃቅፈው ተዛዝለው፣ አንድ ላይ ይምጡልን፤እኛም አንድ ላይ፣ አቃቅፈው አዛዝለው፤በፍቅር ሰረገላ፣ ወደ ሀሴት ህዋ…… ወደ…
Saturday, 04 February 2023 20:31

“ቃል” የሀገር እዳ!

Written by
Rate this item
(2 votes)
“መጀመሪያ ቃል ነበር … ቃልም ስጋ ሆነ”ዮሐ. 1*14ከሕይወት ዑደት ቅጥ፣የዘፍጥረት የቃል- ንጥ፣ሀገር የማቆም፣ ሀገራዊ ቅምጥ…በፈጣሪኛ ሲሰላ፣ “ሰው” የመሆን ሰዋዊ ምጥ!“ልሳኑ” ነው መለዮው፣ ከእንሰሳት ሁሉ ተርታ፣ቋንቋው ነው መለያው፣ ከአውሬ መንጋ እንዲፈታ፤ዓለምን ሁሉ እንዲገዛ፣ ተፈጥሮን እንዲያስገብር፣በዓለም ላይ እንዲከብር፣ከፍጥረታት ሁሉ ልቆአእምሮው እጅግ መጥቆታላቅ…
Saturday, 17 December 2022 14:07

እንቅልፍ ነው እሚያስወስድህ

Written by
Rate this item
(9 votes)
“ዝም አልኳቸው ዝም ይበሉኝትቻቸዋለሁ ይተዉኝአልነካቸውም አይንኩኝ”ብለህ፤ተገልለህ ርቀህእውነት ይተዉኛል ብለህእንዴት ተስፋ ታደርጋለህ?!...ተስፋ አርገህስ ምን ልትሆን፤ወይስ ተስፋውምን ሊሆንህ?እንቅልፍ እንጂ እሚያስወስድህ፡፡“አልጠራቸውም አይጥሩኝአይንኩኝ ስሜን አያንሱኝ”ብለህ እንዴት ትመኛለህ፤እንደማይተዉህስታውቀውየተወጋ በቅቶት ቢተኛ፤ የወጋ መች እንቅልፍአለውየጅምሩን ካልጨረሰው?የተበደለ ቢችልምቢሸሽግም ቢደብቅምየበደለ ዝም አይልም፡፡እንዴት አስችሎት ዝም ይበል? ለፍልፎከማስለፍለፉአደል እንዴ የሱ ቤዛ፤…
Wednesday, 16 November 2022 10:23

የእሾክ ላይ ሶረኔ

Written by
Rate this item
(11 votes)
የእሾክ ላይ ሶረኔአንድ የአፈ ታሪክ ወፍአሳረኛ ፍጡርየእሾክ ላይ ሶረኔሽቅብ መጥቃ በራካጋም ዛፍ ጫፍ ሰፍራገላዋን በእሾኩጠቅጥቃ እያደማችሥቃይ ሲያጣድፋትግቢ ነብስውጪ ነብስየሞት ጣር ሲይዛትከጣሩ ማህፀን ከሰቆቃ ላንቃስልቱ የረቀቀ ድንቅ የተሰኘ ድምፅልዕለ ሙዚቃ…….የዘመነ-ብሉይ ከያኒ ያላየውየዘመነ- ሐዲሰ ጠቢብ ያልቀሰመውየተቃኘ ቃና፤በህይወቷ ዋዜማፈጥራ ታላቅ ዜማህላዌ ሙዚቃ ፤ወዲያው…
Saturday, 08 October 2022 09:48

ሙሾ አውራጅነት ቢቃጣኝ

Written by
Rate this item
(10 votes)
ሙሾ አውራጅነት ቢቃጣኝለማዲንጎ ላውርድ ብዬ፣ የገጣሚ ቃል ቢወጣኝእንዲህ ነበር የሚያሰኘኝ፡-ወይ ዋይ ዋዮ- ዋይዋይ ዋይ ዋዮ- ዋይእሱ ከመሬት፣ ድምፁ ከላይ!* * *እናንት ቀባሪዎች፣ ዝቅ አርጋችሁ ማሱአይበቃውምና፣ ለድምፁና ለሱ!* * *አይ ያቀንቃኝ ነገር፣አይ የቀን-ቃኝ ነገር፣ልቡ የሸፈተ፤ውርስ ስጠን ቢባል፣ ድምፁን ትቶ ሞተ!* *…
Page 3 of 30