የግጥም ጥግ

Monday, 14 April 2014 09:59

የቀልድ - ጥግ

Written by
Rate this item
(7 votes)
አንድ ባለመደብር ሰውዬ ወደ ሁሉን - አዋቂ ነኝ ባይ (Know it all) ወዳጁ ጋ ሄዶ፤“ጠዋት ጠዋት ስነሳ ጤና አይሰማኝም፡፡ የዞረ-ምድር እንዳለበት ሰው ጥውልውል ያደርገኛል” አለው።ሁሉን አዋቂው ሰውም፤ “ማታ ስትተኛ ወተት ጠጣ” አለው፡፡ ባለመደብሩ፤ “እኔማ በየማታው ወተት ሳልጠጣ አድሬ አላውቅም”ሁሉን አዋቂነኝ…
Monday, 07 April 2014 15:56

ህልመኛው ክንፈኛ

Written by
Rate this item
(3 votes)
ከትከሻዬ ጫፍ ግራና ቀኝ ካለው፣ጉቶ የመሳሰለ ብቅ ያለ መሰለኝ፣ይኸ እንግዳ ነገር እጅጉን ገረመኝ፡፡ የህልም ነገር ሆኖ መች አድሮ መች ውሎ፣አየሁታ ወዲያው ጉቶው ክንፍ አብቅሎ፡፡ ወደፊት ወድሬ ሁለቱን እጆቼ፣ እግሬን ወደ መሬት ወደታች ዘርግቼ፣ በእነዚህ ረጃጅም ሰፋፊ ክንፎቼ፣ ከፍ ከፍ ወደ…
Monday, 07 April 2014 15:42

ሃገሬ ትንሳኤሽ

Written by
Rate this item
(6 votes)
ክፉ ግዜሽ አልቆ እንባ ከአይንሽ ደርቆሰቀቀንሽ አልፎጥቀርሻሽ ተገፎጉዳትሽ ታክሞአጉል ስምሽ ቀርቶብሩህ ፀሐይ ወጥቶማቅሽን አውልቀሽጥበብሽን ለብሰሽ ጎጆሽን አሙቀሽአደይ ተከናንበሽጤናዳም፣ አሪቲ፣ ቄጤማ ጎዝጉዘሽበጎችሽ ሳይጎድሉ ሁሉንም ሰብስበሽ ክብርሽ ተመልሶ ቃል ኪዳንሽ ደርሶልጆችሽ ተዋደውተስማምተው - ተግባብተውስትስቂስትስቂስትስቂ የማየውሃገሬ ንገሪኝ ዘመኑ መቼ ነው?ተጻፈ፡- ፯/፯/፳፻፭ ንጋት ፲፪፡…
Rate this item
(5 votes)
ሰው በላቡ ካልገራው፣ ውሀ ብቻውን ሰው አይፈው-ስም፣ሀገር በእውቀት ሳይጠመቅ፣ ከድንቁርና ሰው አይካ-ስም፡፡‹‹የአባይ ፍቅርም›› ተምሳሌት ነውመንታ ትርጉም፣ መንታ እውቀት፣አንድም የሰነፍ ፍቅር ሕይወት፣አንድም የታላቅ ወንዝ እውነት!ይህን ቅኔ ያጤነ ሰው፣ ‹‹ነቢይ ባገሩ...››ን ቢያስታው-ስም፣የቁጭት ግድቡ ተደርምሶ፣ የሀገር ፍቅሩ ደለል ቢለብ-ስም፣እርግጥ ነው አይደፈር-ስም!እውነት ነው አይደጎ-ስም...ምስርም…
Monday, 31 March 2014 11:07

የጥንቱ አገረሸ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
ሁሉን የሚችል ዳስ አንጣሎ፤ ገትሮደልድሎ፤ አሳምሮሊጡ ተቦካና እንጀራው ተጋግሮለብሶ ተከምሮ፤ጠጁ ተጣለና በጠላ ጉሮሮሊወርድ ተደርድሮ፤ወጡ በያይነቱ ባዋቂ ተሠርቶ፤ቁርጡ ተሰናድቶ፤ ሰው ሁሉ ለመብላት፤ ለመጠጣት ጓጉቶ፤ሲጠብቅ ሰንብቶ፤አዝማሪው ለዘፈን ቆሞ ተዘጋጅቶ፤ማሲንቆው ተቀኝቶ፤ጨዋታ ፈረሰ! ዳቦ ተቆረሰ!ሙሽራው ጠፋና ሠርጉ ተበላሸ፤የተጠራው ሸሸ፤ጊዜ ከዳውና በጊዜው ላመሸ፤ዳሱ ተረበሸ፤የጥንቱ አገረሸ፡፡(ከፕሮፌሰር…
Saturday, 22 March 2014 12:19

የቀልድ - ጥግ

Written by
Rate this item
(8 votes)
አንዷ ሴት ለአንድ የወንድ ጓደኛዋ፡- “የማገባው ሰው” ወንድ - “እሺ?” ሴት - “በጣም የሚያዝናናኝ መሆን አለበት” ወንድ -“እሺ?” ሴት “ሙዚቃዊ ድምፅ ሊኖረው ይገባልወንድ “እሺ?” ሴት “ጆክ ሊያወራልኝ ይገባል” ወንድ “እሺ?” ሴት “መዝፈን መቻል አለበት” ወንድ “እ..ሺ?” ሴት “መደነስ መቻል አለበት”…