የግጥም ጥግ
ኢትዮጵያን ታክል ሃገርበዙፋኗ ላይ ተሸሜየዚህን ህዝብ ቡራኬበምርቃት ተሸልሜከሃድራው መሃል ከዝየራውከቱፋታው ታድሜምን ክብር ይቀረኛልና ከእናቶችምርቃት እድሜኢትዮጵያ ላይ ከመንገስከጥቆሮች ቤተመቅደስእስቲ ምን የትስ አለ?የጥህንን ክብር ያከለ?ኖቤል ይለኛል ‘ንዴ?!ከፀበሉ ተረጭጬከወተቱ ተጎንጭጬበአናቴ ቅቤ ተቀብቼከለምለም ሳር ተሰጥቼቦኩ በአናቴ ሰክቼበርትቼ፣ረክቼ፣ወዝቼቡልኮ ተከናንቤካባ በጃኖ ደርቤበጋሞ ሽመና ጥበብበቀለማት ተንቆጥውቁጬበሃገሬ ጥለት…
Read 1336 times
Published in
የግጥም ጥግ
ጥቁር እንቁ! ፍጥረት ለ..ሽ ብሎ ~ ሆኖ በድብታአልጋ ላይ ሲንፏቀቅ ~ ሆኖ በሸለብታከሞቀው መኝታ - ብንን ብላ ነቅታመለከት የነፋች - ነፃነት ተጫምታብርሃን የለኮሰች ~ ሌሊቱን ሳትፈራማን ነበረች እቴ ~ ያቺ የሀገር አውራ ?!ሮጣ ....... ሮጣ ........ ሮጣልጆቿን አራውጣአቀበቱን ወጥታቁልቁለቱን ወርዳሙያ…
Read 1276 times
Published in
የግጥም ጥግ
• የዕውቀት ብቸኛው ምንጭ ተሞክሮ ነው፡፡ አልበርት አንስታይን• የትኛውም ታላቅ ነገር ድንገት አይፈጠርም፡፡ ኢፕክቴተስ• ደስታን የሚያመጣልን ጉዞው እንጂ መዳረሻው አይደለም፡፡ ዳን ሚልማን• ራስህን ማወቅ የጥበብ ሁሉ መጀመሪያ ነው፡፡ አርስቶትል• ከአንተ ከማይሻል ሰው ጋር ፈጽሞ ወዳጅነት አትፍጠር፡፡ ኮንፋሺየስ• ፍልስፍና የእውቀት ሳይንስ…
Read 1357 times
Published in
የግጥም ጥግ
• መፃሕፍትን ውደድ እንዴት ያለ በረከት ነው! ኤሊዛቤት ቮን አርኒም• መፃሕፍትን ከማንበብ ይልቅ መፃፍ ነበረብኝ፡፡ አላን ላይትማን• እንደ መፅሐፍ ያለ ታማኝ ወዳጅ የለም፡፡ ኸርነስት ሄማንግ ዌይ• አንድ ጊዜ ማንበብ ከተማርክ፣ ለዘላለም ነፃ ትወጣለህ፡፡ ፍሬድክስ ዳግላስ• ጥሩ መፅሐፍ ማንበብ የመጓዝ ያህል…
Read 1307 times
Published in
የግጥም ጥግ
ያለፈ ታሪኩን፣ አመጣጡንና ባህሉንየማያውቅ ህዝብ፣ ሥር እንደሌለውዛፍ ነው።ማርከስ ጋርቬይ. የቀድሞው ህብረተሰብ ታሪክ በሙሉየመደብ ትግል ታሪክ ነው።ካርል ማርክስ. ታሪክን መለወጥ አልችልም፤መለወጥም አልፈልግም። እኔየምችለው ነገን መለወጥ ብቻ ነው።ያንንም እየሰራሁ ነው።ቦሪስ ቤከር. ስለ መጪው ጊዜ አትፍራ፤ ስላለፈውዘመን አታልቅስ።ፔርሲ ቢሼ ሼሊ. ታሪክ ከስምምነት ላይ…
Read 1574 times
Published in
የግጥም ጥግ
መልሱ አልተሰጠምአንተነህ ግዛውምን ይረባታል፣ መልሱ ቢጠፋኝእያዟዟረች፣ የምታለፋኝአጉል ጠያቂ - ልክ የለው ሲጠምያደናግራል - እያማረጠምልማድ ሆኖበት - ዙሪያ መጠምጠምመልስ ነው ይላል - መልስ አልተሰጠምመላም የለው፣ መልስም የለው፣ መላም የለው፣ የሷስ ነገርሆነ ብሎ ማወናበድ፣ ሆነ ብሎ ማደናገርየአንዳንዱ ጠያቂ፣ ንፍገትስ ይደንቃልመርጠህ መልስ ብሎ፣…
Read 1562 times
Published in
የግጥም ጥግ