የግጥም ጥግ

Saturday, 20 August 2022 14:01

የማለዳ እንጉርጉሮ

Written by
Rate this item
(4 votes)
የማለዳ እንጉርጉሮአንዳንዴ ደግሞ ጎህ ቀዶ አብሮኝ ያደረው ደወል ፥ ከራስጌየ ተጠምዶ ከወፍ ቀድሞ ሲያመጣልኝ፥ ነግቶብሀል የሚል መርዶ ብትት ብየ ደንብሬ፥ ግማሽ ፊቴን፥ ትራሴ ውስጥ ቀብሬ “ እኮ ዛሬም እንደ ወትሮካውቶቢስ ወደ ቢሮ ከኬላ ወደ ኬላዛሬም በግንባሬ ወዝ ልበላ እሺ ከዚያስ…
Wednesday, 17 August 2022 20:18

ዝምታ

Written by
Rate this item
(8 votes)
ዝምታዝምታ´ኮ ዘላለም ነውግርማ ሞገሱም ልክ የለው።ጥልቀቱ የትየለሌ፣ ዱካውስ የት ተደርሶበትበወሸከሬ በሃሜት፣ በእብሪት ምላስስ ማን ልሶት…የሰው ከንቱነት መች ነክቶት።ዝምታማ ቅን ውበት ነውምነው ቢሉም፣አንድም፣ እውነት፣ የጸጥታ መደብር ናትአንድም እውነት ማለት የውበት ሰራ- አካላት ናት!ሁሉም አሉ ዝምታ ቤት።ዝምታ´ኮ ሰላምም ነው፤ ፍፁም የለሆሳስ ድባብእኛኑ…
Saturday, 06 August 2022 14:36

የግጥም ጥግ

Written by
Rate this item
(2 votes)
If I can stop one heart from breakingBy Emily DickinsonIf I can stop one heart from breaking,I shall not live in vain;If I can ease one life the aching,Or cool one pain, Or help one fainting robinUnto his nest again,I…
Saturday, 18 June 2022 20:35

የግጥም ጥግ

Written by
Rate this item
(7 votes)
ይችን ጨቅላ መጽሐፍ፣ የምታነቡ ሁሉአደራ ስለኔ፣ ማሪያም ማሪያም በሉ።ከሆዴ ያለውን፣ የትምርት ሽልያለጭንቅ እንድወልድ፣ እድገላገልከሃያ ስድስቱ፣ ወንዶች ፊደላትአርግዣለሁና መዝገበ-ቃላት።ስንት እልፍ አበው ናቸው፣ አርግዘውየሞቱቀኝ እጃቸው አጥሮ፣ ፊደል በማጣቱ!ለትምክህት አይደለም፣ ይህን መናገሬለማስቀናት-እንጂ፣ ሰነፉን ገበሬሃዋርያው ሲናገር ወደ ምዕመናኑለምትበልጥ ፀጋ ይላል ቅኑ አስቀኑ!ከሣቴ ብርሃን___________________________
Tuesday, 07 June 2022 07:25

እሱማ አለቀሰ

Written by
Rate this item
(2 votes)
አለቀሰ ብዕር---በዱልዱም ቢቀርጹትብዕር አለቀሰጥቁር ቀለም ሳይሆንደም እያፈሰሰ---ያላሰበው ቢጻፍ---ያሰበው ተውጦእውነት ስትጨነግፍ---እብለት ሲታይ በልጦውሸት ነፍስ ዘርቶ---ደምቆ--ገዝፎ--ጎልቶ--ሲባባሉ አበጀህ በእምባው ሲጠቀሙ---ቅጥፈት ሲሆን ቤቱህጉ መገጥገጡ መላ መጀምጀሙ---ቢሰለቸው ጊዜ አታካች ስብከቱጥቁር ቀለም ሳይሆንደም እያፈሰሰ---ብዕር አለቀሰ፡፡መቅደስ ጀምበሩ
Monday, 16 May 2022 05:43

አንድ_ቤት

Written by
Rate this item
(4 votes)
በምትነድ ሀገር ላይ አይኖርም እልልታ ባዘነች እናት ቤት አይሰማም ፌሽታበስብሰባ ብዛት አያልቅም ስሞታትናንትናን እንጂ ...........ነገን አያውቀውም የዘፈን ትዝታ!በረገፈ ጥለት - ላይደረብ ኩታጥርስን ቢነቀሱት ...........ውስጡን እያመመው አይስቅም ለአፍታ!የሰው ልኩ ከብሮ ካልሞላ ሚዛኑዓመት በዓል ተብሎ .....ቢበላ ቢጠጣ መች ይደምቃል ቀኑ ?-ከልብ ካልፈለቀ…
Page 2 of 28