የግጥም ጥግ
ገና በጥዋቱ ~ ለስሟ መጠሪያ አቢሲንያ ብሎ ~ ሲሰጣት መለያ አንዳች ዕምቅ ሚስጥር ~ ለኛ ያልተገለጠ ፈጣሪም አድልቶ ~ ከአርያም ሰጠ ከግዮን ከወንዙ ~ ከዳሎል ዝቅታ ከኤርታሌ ረመጥ ~ከዳሽን ከፍታ አክሱም አናቱ ላይ~ ከላሊበላ ስር ሀገሬ ተገምዷል ~ በወፍራም የደም…
Read 2635 times
Published in
የግጥም ጥግ
ምስኪን ሀበሻ፡— አሜን አንድዬ፣ አሜን!ደህና ሰንብቱልኝማ! የእብዶች ረሀብድቅድቅ ጨለማ ውስጥ የብርሃን ጭላንጭል ሕዝብ በድንገት ሲያይጨለማውን ለምዶ በእንግዳው ብርሃን ተጨንቆ ሲወያይ‹ውቃቢ› የሚገፋ ይሆናል ዋና ከልካይ ‹አይሆንም ! ይቅር!› ባይ፤አዲስ ህልም የሚሸሽ ወትሮም ይቸኩላል አጉል ስም ማውጣት ላይ . . .እውቀት የራበችው…
Read 2432 times
Published in
የግጥም ጥግ
በወርኃ የካቲት የሚካኤል ለታትልቅ ጠብ ተነስቶ መሬት ተቆጥታቆስሎ ግራዚያኒ ሰበብ ሆናው ደሙብዙ ሰው ታረደ ተናወጸ አለሙ፡፡በየቤቱ ለቅሶ ጩኸት በየሜዳይሰማል ይታያል በዚህ በዚያ ፍዳ፡፡የሰው ልጅ እንደ ከብት ወድቆ እየታረደሶስት ለሊት ሶስት መዓልት ከተማው ነደደ፡፡ሽንትም እንደውኃ ተሸጠ በገንዘብብልህ የሆነ ሰው ይህንን ይገንዘብ፡፡ኢዮብ…
Read 2534 times
Published in
የግጥም ጥግ
ከጠንካራው ልብሷከውስጥ ከመንፈሷውጪ ተስፈንጥሮ ከጉንጮቿ የኖረጥቁር ምልክት ከፊቷ ነበረከዛጎል ልቧ ላይከሴትነቷ ላይየማጣትን ሸማ እየፈታተለወጣትነት አልፎ እርጅና አየለይኸው ምልክቷየትላንት ጉዞዋን፣ በግልጽ የሚናገርያለፈውን ሁሉ፣ በመዳፍ የሚሰፍርከአይኖቿ በታች፣ ጥቁር ጽህፈት አለመለያ ምልክት፣ ይኸው እየመሰለማድያት አኑሮ፣ ውበቷን ሰውሮከማጣት ሀሳቧ፣ ዛጎል ልቧን ትቶካዘነው ልቧ ጋር፣…
Read 2595 times
Published in
የግጥም ጥግ
ናፍቆትሰማዩ ቀልጦይንጠባጠባልብርሀን አፍሮ ይሽኮረመማል፣ጨለማ ሆኗል፤ውኃ ተገርፎ እሳት ያነባል፣የምድር ገላ ይገሸለጣል፤ጽልመት ጎምርቶ፣ፍሬ ያፈራል የመርገምት እጽ ያጎነቁላል፤አንቺ ሳትኖሪ፣ይህን ይመስላል፡፡(ሳሙኤል በለጠ-ባማ)
Read 2566 times
Published in
የግጥም ጥግ
ጭንቅላት ዓለም ነው።ዕድል ደግሞ እንደአንገት፣ስንዞር የሚታይ…ባግራሞት፣ በድንገት።ካንገት በታች ያለው…ትውልድ የሚያስቀጥል…ዕድሜ የሚባለው የመኖሪያ ዘመን፣ሕይወት ነው ይባላል…አካል አጠቃላይ አንድ ላይ ሲተመን።(ከበቃሉ ሙሉ “እኔ እና ክርስቶስ”)
Read 2921 times
Published in
የግጥም ጥግ