የግጥም ጥግ
የሙሴ ጭንቀቱ ህዝበ እስራኤልን ነፃ እንዲያወጣ እግዜር ሲመርጠውየፈርኦን ክንድ አይደለም ሙሴን ያስጨነቀው፤ እንቢ ይላል ብሎ ህዝቡን ነው የፈራው፡፡ በጨለማ ሰርቶ በቀን ለሚተኛ ብርሃን ፅልመት ነው የፍርሃት መገኛ፤ በመጨቆን ህይወት መብቱን ለማያውቀው ምዕራብ ተቀምጦ ምስራቅ ለሚመስለው ወደ ምስራቅ መሄድ፣ ወደ ምዕራብ…
Read 3046 times
Published in
የግጥም ጥግ
‘ትዉልድ አገር እንኳ’፤ አገር ለመሆኑእያጠራጠረ‹ወንድና መቶ ብር የትም ነዉ አገሩ›ስንቱን አበረረ!***አገር በሌለባት፤ አገር በበዛባትከሆድ በምትጠብበዕድለቢስ አገር፤ አንድ መግቢያ ባላት(ብዙ መዉጫ ባላት)መቶም መቶ አይሞላ፤ወንዱም ወንድ አይደለመቶና መቶ ወንድ፤ አንድነት ቀለለ***ከዚህም ከዚያም ቃርሞአጠይሞ ሠርቶትብቻዉን ይሆን ዘንድ፤ አምላኩ የተወዉአንዱም የእርሱ ላይሆን፤ ሁሉ አገሬ…
Read 3118 times
Published in
የግጥም ጥግ
የአንበሳው ሹርባመቅደላ ጋራ ላይ - ያለፈው አንበሳ፣ታላቁ ባለህልም - ያ ገናና ካሳ፣ሽጉጡን ሲጠጣ፣ ሲቅመው ጥይቱን፣ራሱን - ሲያጠፋ፣ በትኖት እውነቱን፣ሀሳብና ትልሙን፣ ዕቅዱን ሲያፈሰው፣ፅንስና ውጥኑን - ቃሉን ሲያላውሰው፣ከላይ ተጎዝጉዞ፣ ተጎንጉኖ ከድኖት አክሊልየነበረ፣ሹሩባ - ውበቱ፣ እንግሊዝ - ያደረ፣ውጥኑ እንደሞላ ህልሙ እንደሰመረ፣መታሰሪያው ጉንጉን መጣልን…
Read 2916 times
Published in
የግጥም ጥግ
ደም በቃል አይገባም!ቀይ ነው አሉ እንጂ ቀይም መልክ የለውም ቀይ ፅጌ ነው ቢሉም፣ ቀይ ውበት የለውምዕውነት እንደቃል ግን መኖሩ ይከብዳልስዕልም ሲቀባ ቀላል ነው እንዳበባ፣ ቀላል እንደቀለም አድዋማ ቀይ ነው ብሎ አይነገርም!ደም ነው የተኳለው ያማረውም አፅም!ቀይ ሞትን አያቅም ቀለም የለውም አፅም!…
Read 2991 times
Published in
የግጥም ጥግ
ባወጣው “የመደመር የግጥም ውድድር” በርካቶች የተሳተፉ ሲሆን የዩኒቨርሲቲ የግጥም ባለሙያዎችና የሥነጽሁፍ ሃያሲያን ግጥሞቹን ገምግመው ከ1ኛ-3ኛ የወጡትን ይፋአድርገዋል፡፡ አሸናፊዎቹም በቅርቡ በብሔራዊ ቴአትር በተካሄደ “የመደመር” እና የፍቅር የኪነጥበብ ምሽት ላይ ግጥሞቻቸውን ለታዳሚያን እያነበቡ ሽልማቶቻቸውን ተቀብለዋል፡፡ 1ኛ የወጣው ላፕቶፕ፣ 2ኛ የወጣው ዘመናዊ ስማርት…
Read 4212 times
Published in
የግጥም ጥግ
ነ.መመቼም ጥም አይቆርጥም የመስከረም ግጥም!ውብ ዐይን የሌላችሁ ውብ ዐይን እዩ በቃተማምነን ተምረን እንድንበቃቃሁሉንም እንድንሆን በሁሉም ደቂቃእንሸነፍ ዛሬ ለነገ እንድንበቃማን ወልዳ ታቃለች ተኝታ ሳትነቃ!የመስከረም ግጥምመቼም ጥም አይቆርጥምይኸው ነው ጉልበቱ ተኝቶ ሲያስታምም!እየነቃ ሲልምእየተኛ ሲፍምጮሆ ጮሆ ሲያልቅ፣ዝም ይላል ዘላለም! ጮሆ ጮሆ ሲልቅ ይላል…
Read 6429 times
Published in
የግጥም ጥግ