የግጥም ጥግ
ጥርስሽ የሌላ፥ ፈገግታሽም የተረታ፤በሰው ጉዳይ፥ በሰው መቼት‘ሚበረታ።ትብታቡን ሳይበጥስ፥ ያደደሩበትንሳይቆረጥም፤በአሟሟቱ የሚደመም።ሲንዱት እየሣቀ፥ሲያፈርሱት እየሣቀ፤በቀብሩ ላይ የሚታደም።(የአብፀጋ ተመስገን /maddbn/)
Read 243 times
Published in
የግጥም ጥግ
ዥው ብዬወደ ታች እምዘገዘጋለሁበሀይልቁልቁል እወርዳለሁእናም ትንፋሽ አጥሮኝመሬት ርቆኝአለቅሁ ተሳቅቄኧረ ናፍቆኛል መውደቄ፡፡****
Read 219 times
Published in
የግጥም ጥግ
ልቤን ጫካ አደረግሁትልቤን ዱር አደረግሁትይኸው ዛሬስጎበኘው ተዟዙሬሰፍሮበታል የአገር አውሬ፡፡(ዳዊት ጸጋዬ፤ 2016)
Read 184 times
Published in
የግጥም ጥግ
ዘመናዊ ብልጦችታጋይ እንጂ ትግል አይሞትም እያሉታግለው ሲያታግሉፎክረው የማሉ ታጋይ ሲፈነቸርትግሉም ፍግም ሲልይኸው ይኖራሉ።(ሙሉነህ መንግሥቱ)
Read 546 times
Published in
የግጥም ጥግ
ወላድ በድባብ ትሂድ እንጂ ቆንጆ ሞልቶ ባሻገር፣እኔ ዓይን አዋጅ ሆኖብኝእስቲ በምርጫ ልቸገር?(መዓዛ ብሩ
Read 449 times
Published in
የግጥም ጥግ
እኛ ስንከፋ ፤ምድሩን ቆርቆርአንገት ደፍተን ቆፈር ቆፈር ...ጌቶች ሲከፋቸው ፤እኛን ኮርከም ኮርከምበ፩ ላይ ወግነው ፥ ከፀሀይ ከሀሩሩ ጋር ።አቤት ብንል ለ “ ማ “ ?አካላችን ቀልጦተስፋችን ተውጦ ፤እንባና ደማችን በ፩ ጅረት ሲፈስስባመንነው መዶሻ አናታችን ሲፈርስ ።ይግባኝ ብንል ለ “ ማ…
Read 530 times
Published in
የግጥም ጥግ