የግጥም ጥግ

Monday, 13 November 2017 10:43

ልጅነት

Written by
Rate this item
(27 votes)
የንጋት ጮራዓይኔ ላይ አበራጮ¤ ፎከረ አቅራራልቤ እንዳይደነግጥእንዳልሸበር እንዳልፈራ፡የምሽት ዳፍንትየሽምግልና ጥፊወንድ አንጀት አለስላሽልጅነት ቀጣፊእንደቱታ ራስ ሚመታሳይቀጥፈኝ በሽታየንጋት ጮራ እንዳይጠፋወኔዬ እንዳታንቀላፋጩህ ሸልል አቅራራልጅነቴ አደራእንዳልሸበር እንዳልፈራ(ልጅነት፣ ሰለሞን ደሬሳ፣ 1963 ዓ.ም)ጋሽ አስፋው ዳምጤ፣ ስለ ሰሎሞን ደሬሳ… “…ሰሎሞን አንባቢ ነበረ፡፡ በጣም በጣም በጣም አንባቢ!... ቮረሺየስ…
Rate this item
(17 votes)
እውነት ማለት የኔ ልጅ?” ብዬ ግጥም ልጽፍልሽ ስነሳ፣“እንቢዬው!” ብለሽ ሞግቺኝ፣ ጫጩት ሐሳቤን ሳልኮሳ፤ጥሬዬን ብቻ እያለምኩ፣ አንቺንም በሆዴ እንዳልረሳ!የእኔ ዕውነት ገንዘብ ነው ልጄ? ብቻ የምሸጠው አልጣ፣“የተጻፈበትን የቀለም ዋጋ” ባስር እጥፍ እስኪያወጣ፣መጻሕፍቴን አዳቅዬ፣ሁለቱን ባንድ አብቅዬ፣ዋጋ እንዲፋቅ ተባብዬ፣ ወደ ገበያ ብወጣ፣እንዴት አዋጪ መሰለሽ…
Monday, 13 November 2017 10:40

ሰለሞን

Written by
Rate this item
(12 votes)
አይደለህም ያንድ ሰሞን! የማንም ያልሆንክ ህመም የራስህ የብቻ ቀለም የራስህ የብቻ ግጥም አንተኮ ነህ! ዕንባ ምን ይበጃል ላንተ፣ ራስህ የፊደል ዕንባ ራስህ የቃላት ቆባ! ሰለሞን፤ አደለህም ያንድ ዘመን! የሁሌ ፋና ነህና- የሁልጊዜ ፍልስፍና የዘላለም ግጥምኮ ነህ የዘለዓለምም ፊደል፤አንብበን የማንጨርስህደርሰን የማንጠግብህ…
Monday, 25 September 2017 11:56

የዒላማ ግርዶሽ

Written by
Rate this item
(11 votes)
ርዕስ የለሽ ጽሕፈትውል አልባ ምዕራፍየምገርፈው በሬየሚጮኸው ጅራፍያገር ደጅ ስጠናተከፈተ በራፍ፡፡ክፋት ላይ ስተኩስቅንነት ተመታችለተኩላ ባለምኩትእርግብ በ’ራ ገባችእርኩስ መቺ ቀስቴደግ ላይ ተሰካች፡፡ባላሚ ታላሚመሀል ስቶ ገብቶየዒላማ ግርዶሽባገር ተንሰራፍቶአልሞ ለመምታትአልተቻለም ከቶ፡፡ከምሥጋና ጋርሳምሶን ጌታቸው ተ/ሥላሴ
Sunday, 16 July 2017 00:00

የግጥም ጥግ

Written by
Rate this item
(28 votes)
“ጦር ከፈታው፣ ወሬ የፈታው”ይህ ሰፊው ሕዝባችን፣ ማን ነው የበደለውየት ነው የረገጥነው?ማኅበር መሥርተን፣ በያጥሩ አደራጅተንሥራ እየሰጠነው፡፡ሰፊው ግብሩ ረቆ፣ ሀገር እያስጠራ፣ትውልዱን ማርኳል፤ “በአዳዲስ ፈጠራ …”የመንደር መቀስ አፍ፣ መዐት እያወራ፣ማኅበሩ እንዲረክስ፣ ግብሩ እንዳያፈራ፣ሕዝቡን ቢመርዝም፣ “ሽብር” እያሶራ፤ሰፊው ሕዝባችን ግን፣ ከቶ መች ቢገደውዕልፍ ጦስ ሲወራ፣ጆሮና…
Sunday, 05 February 2017 00:00

የግጥም ጥግ

Written by
Rate this item
(73 votes)
እኛ እና እድገትእንደ ዜናውማ ….. እንደሚናፈሰው፣ቀድመነው ሄደናል ….. እድገትን አልፈነው፣ግን ወሬውን ትተን ….. እውነቱን ካሰብነው፣ለእኛ የመሰለን ….. ጥለነው የሄድነው፣ብዙ ዙር ደርቦን ….. ከኋላ ቆሞ ነው፡፡ የቀን ጨረቃፀሐይ ከለገመችቀን ላይ መውጣት ትታ፣ለጉም ለደመናውካሳለፈች ሰጥታ፣ታስረክባትናየራሷን ፈረቃ፣ትምጣና ታድምቀውየእኛን ቀን ጨረቃ፡፡ እንባህን ቅመሰውመስታወት አትሻሰውም…